ጥበብ
ወደ አክሱምና ላሊበላ ወይስ ወደ አፄ ምኒልክ?..ስለ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ሐረር፣ የፋሲል ግንብና ስለመሳሰሉት ታሪካዊ ነገሮች በአገር ውስጥና በውጭ ባለሙያዎች በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል፡፡ እኛ ..እንደገና.. የተሰኘውን የቴሌቪዥን ዘጋቢ ፊልምን ለማዘጋጀት ስንነሳ ቀድመው ከተሰሩት የተለየ ነገር የማምጣት ዓላማ ኖሮን ሳይሆን ቁጭት ለመፍጠርና…
Read 3961 times
Published in
ጥበብ
..የሞኝ ለቅሶ፣ መልሶ-መላልሶ.. እንዳትሉኝ፤ ወደዚህ ርዕስ ለመግባት የሚያስችል ..ትኬት.. ቀደም ብዬ ቆርጫለሁ (ምኔ ሞኝ) ደራሲ ፖለቲካዊ አዙሪትና ዕጣ-ፈንታቸው.. በሚል ርእስ በሁለት ሳምንት የጥቂት ደራሲዎቻችንን ህይወትና ሥራ ለመፈተሽ ሙከራ አድርገን ነበር፡፡
Read 4932 times
Published in
ጥበብ
የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ ባለፈው ሳምንት ስለ ገጣሚ ሙሉጌታ ተስፋዬ ህይወት የሚያውቀውን አስነብቦን ነበር፡፡ በዛሬው ጽሁፉ ደግሞ ..የባለቅኔ ምህላ.. በሚል ርዕስ የታተመውን የግጥም መድብል የተመለከተ መጣጥፍ እነሆ ብሎናል፡፡
Read 9091 times
Published in
ጥበብ
ዘመኑ ርቆ እንኳ አሁንም ልቡ አጠገባችን ነው፤ ልባችንም ውስጥ እንደ ቁሌት ሽታው ያውዳል፤ ትውልድ ሁሉ ውስጥ ነበር - ወደዚህ ዓለም መጥቶ |Civil Disobedience´N ከፃፈ በኋላ፡፡ የዘመኑ ፈርጦች ራልፍ ዋልዶ ኤመርሰን፣ ናትናኤል ሃውቶርንና ሌሎቹም ጓደኞቹ በኮንኮርድ ጥሩ ጊዜ አጣልፈዋል፡፡
Read 6298 times
Published in
ጥበብ
አንዴ ራሷን - አንዴ ልቧን - አንዴ ደግሞ እጇን እያመመ ትንሽ ካስጨነቃት በኋላ አሁን ቀለልሳይላት አልቀረም፡፡ ከተኛችበት ተነስታ እግሯን ዘርግታ ተቀምጣለች፡፡ እሷ ህመሟ ሲለቃት እኔ ድካሜ ቁጭ ብዬ እንድቀጥል ስላልፈቀደልኝ ጭኖቿን ተንተርሼ ወገቤን አሳርፌያለሁ፡፡
Read 17863 times
Published in
ጥበብ
እንደማይታተም እያወቁ መፃፍ አያስጨንቅም ወይ? ለሚለው፤ የምፈው ለማሳተም አይደለም፡፡ ለሁፍ ስነሳ መንፈሴ ብቻ ሳይሆን ገላዬ በሙሉ በሆነ ነገር የተሞላ ይመስለኛል፡፡ ያንን ለማስተንፈስ መፃፍ ስላለብኝ እፋለሁ፡፡ ይቀመጣል፡፡ አሳታሚ መኖሩን ሲወራ ነው የማውቀው፡፡ማህሌት፣ ግራጫ ቃጭሎች፣ እቴሜቴ፣ ከሰማይ የወረደ ፍርፍር፣ አለንጋና ምስር፣ ይወስዳል…
Read 7943 times
Published in
ጥበብ

