ጥበብ
ማለዳ የአእዋፋትን ውብ ዝማሬ ልሰማ እነቃለኹ። ዝማሬ፣ ንጋቴን ስሙር ከሚያደርጉት ባለውለታዎቼ አንዱ ነው። ከሩቅ የሚመጣው የቤተክርስቲያን ደውል፣ ሊነጋጋ ሲል ያለው አዛን፣ ቅዳሴው፣ደውሉ፣ ኹሉም...ኹሉም ስልተ-ምታቸውን ጠብቀው ሲደርሱኝ እረካለኹ። ነፍሴን የጨመደዳት ብርድ፣ የተዋረረኝ ዘመነኛ ሸቀን ለጊዜውም ቢሆን አያሳክከኝም። አንድ ድምጽ ግን በተለየ…
Read 758 times
Published in
ጥበብ
(ስለአልኬሚ፣ አራቱ የአካል ረቂቅ ባህሪያት - [እሳት፣ መሬት፣ አየር እና ውኃ] ስለ ሥነቁጥር፣ አልፋ እና ኦሜጋ እንዲሁም ደራጎን አንዳንድ ረቂቅ መንፈሳዊ (mystical) ሀሳቦች)ተፈጥሮ ህብሯ፣ መገለጫ መልኳ (manifestation) እልፍ ነው፡፡ ውሉን ካገኘኸው፣ ከውሻ ጩኸት፣ ከውኃ እናት እንቅስቃሴ ትማራለህ፡፡ ከቴሌስኮፕና ማይክሮስኮፕ በላይ…
Read 833 times
Published in
ጥበብ
ማዕበሉ ሲበረታ፣ የተስፋዬ ግት ሲነጥፍ ... ዓለም ነውሯ ስታደርገኝ ፣ የሰዎች አይን በመጠየፍ ሲቃኘኝ ፣ የጭንቅ ውሽንፍር ሲበዛ የተጠጋሁት የልቧን እድሞ ነበር። ኦና በኣት ውስጥ በሃ ተንተርሼ ብቻዬን ስትከዝ ያየሁት ብርሃናዊ ነፍስ እሷን ብቻ ነበር። ዝንጋኤ ያጠላበት ዓይኗ እኔን አይቶ…
Read 937 times
Published in
ጥበብ
ዘውግ፡- ሥነ-ግጥም ገጣሚ፡- ዮናስ መስፍን የኅትመት ዘ መን፡- 2 015 ዓ .ም. የመጽሐፍ ዓይነት፡- E-book, Afro Read ሒሳዊ ዳሰሳ፡- ዮናስ ታምሩ ገብሬ 1. መነሻሥነ-ግጥም ውኃ ቢሆን በሊትር ወይም በሚሊ ሊትር ተለክቶ/ተሰፍሮ ይኼ ነው የሚባል ብያኔ ያገኝ ነበር። ሥነ-ግጥምን ማንበብም ሆነ…
Read 1526 times
Published in
ጥበብ
አንጋፋው ሰዓሊና ቀራፂ በቀለ መኮንን፣ ሦስት የሥነጥበብ አውደ ርዕዮችን በአራት ቀን ልዩነት ለተመልካች ሊያቀርብ መሆኑን ለአዲስ አድማስ አስታወቀ፡፡ሰዓሊው እንደገለጸው፤ “ጤፍና ነጻነት - (GLUTEEN FREE-DOM”) በሚል ርዕስ አዳዲስ የሥነጥበብ ሥራዎቹን አውደ ርዕይ፣ አትላስ ሆቴል ተሻግሮ ወደ አውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በሚወስደው መንገድ…
Read 3315 times
Published in
ጥበብ
በዚህ ቅኝት “ሰባት ቁጥር” መጽሐፍ፣ ከሒሳብ እና/ወይም ከሃይማኖታዊ አስተምህሮ አንጻር በይዘቱ ውስጥ የተካተቱትን ነገረ ቁጥር፣ የቁጥር ጽንሰ ሐሳቦች፣ አመዳደቦችና ተዛምዶዎች ይዳሰሳሉ። ይህም ዳሳሹ ከደራሲው የበለጠ መለኪያ አለው ለማለት ሳይሆን የይዘቶቹ አቀራረብ በአመክንዮና በሌላ ተደራሲ አተያይ ይፈተሻሉ ለማለት ነው።የዳሰሳው ዓላማ፡- ሒሳብና…
Read 1669 times
Published in
ጥበብ