ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
 የዚህ ጽሑፍ አብይ ዓላማ፣ የደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ድርሰት የሆነውን “ሲጥል” ረጅም ልቦለድ፣ ከጃዝ ሙዚቃ የትረካ ስልት አንጻር መፈተሽ ነው። ጃዝ ሙዚቃ የመድረክ ላይ በቅጽበት የመፍጠርና፣ ታሪክን በሙዚቃ የመናገር ስርዓት (Improvisation) ወደ ሥነጽሐፉ አለም ደራሲው እንዳለጌታ ከበደ በ”ሲጥል” ረጅም ልቦለድ አማካኝነት…
Saturday, 12 October 2024 13:38

“የተመለሰው ታሪክ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
[እንኳን ኃይለኛ ነፋስና ጎርፍ፤ ገዘፍ ያለ ሰው ገብቶ ሁለት ሦስቴ ቢያነጥስ የሚፈራርስ የሚመስል ቤት ይታያል። መብራት የሌለባት፣ ተጨማሪ ክፍል የሌላት እዛች ቤት ውስጥ ልታልቅ የደረሰች ሻማ እየበራች ነው። በሷ ብርሃን ታግዞ አንድ ያለ እድሜው ችግር ያስረጀው ሰው ይጽፋል። የቤቱ ግድግዳ…
Saturday, 12 October 2024 13:38

“የተመለሰው ታሪክ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
[እንኳን ኃይለኛ ነፋስና ጎርፍ፤ ገዘፍ ያለ ሰው ገብቶ ሁለት ሦስቴ ቢያነጥስ የሚፈራርስ የሚመስል ቤት ይታያል። መብራት የሌለባት፣ ተጨማሪ ክፍል የሌላት እዛች ቤት ውስጥ ልታልቅ የደረሰች ሻማ እየበራች ነው። በሷ ብርሃን ታግዞ አንድ ያለ እድሜው ችግር ያስረጀው ሰው ይጽፋል። የቤቱ ግድግዳ…
Monday, 07 October 2024 20:02

ስንኞቹ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሠላም ለግጥሙ ጳጳስ! ሠላም ለስንኝ አብሮ አደግ! ሠላም ለግጥሙ ሹም! መቼም ደግ ነህልኝ፤ ደግ ይግጠምህ! ‹‹ግጥምና ገጣሚው እንዲገጥሙ ሆነ›› አለ ሕዝቡ፤ መካንህን ልብ ብሎ እንደሆነ ልብ በልልኝ...…ብዙ ጊዜ ስለ ሥነ-ግጥም አስብና አንተ ውል ትልብኛለህ፤ በዕውኑ አንተ የግጥም ፍል-ውሃ ነህ፤ በግጥሞችህ…
Rate this item
(2 votes)
ከሀሊማ አብዱረህማን ውብ ዘፈኖች አንዱ ነው። ዘፈኑ ከስድስት አመታት በፊት “ሰማይ” በተሰኘው የድምጻዊቷ ሁለተኛ አልበም ላይ የተካተተ ሲሆን፤በተዋበ ዜማ፣በተዋበ ግጥም፣በገዘፈ ሀሳብና በድንቅ የሙዚቃ ውህደት ተሰርቷል። የዘፈኑም ሀሳብ በጌቶችና በአገልጋይዎች (በሰዎች) መካከል ያለውን የተጋነነ የኑሮ ልዩነት ይነግረናል። ነጋሪዋ (ባሪያዋ)ፈጣሪዋን፣እግዜሩን በጥያቄ እየሞገተች…
Rate this item
(0 votes)
በእንዳለጌታ ከበደ (PhD.) የተደረሰው “ሲጥል” ተብሎ የተሰየመው ልብወለድ፣ ርእሱን ያገኘው፣ በመጽሐፉ ውስጥ የተወሱ ገጸ-ባህርያት፣ “ደብረ ሠምራ” ለመሄድ አስበው “ዐሊይ” ወደ ምትባል ትንሽ የገጠር ቀበሌ ስለተጓዙ ይመስለኛል፣ ያንን ዓይነት ስያሜ (ቀን ሲጥል ዓይነት) የተሰጠው፡፡ ደራሲው አሥራ ሁለት ገደማ በሆኑ ቀጥተኛ ገጸ-ባህርያት፣…
Page 8 of 264