ባህል
“ህዝባዊ ድባቴ” “አልፎ አይቸው” ይላል ጎጃም ስም ሲያወጣ ያልፋል ያልፋል ስንል፣ የባሰ ቀን መጣ፤ ዘላለም ጥላሁን እንደ ሀገር ከፍተኛ ህዝባዊ ድባቴ (Public Depression) ውስጥ እንዳንገባ እፈራለሁ። በእርግጥ ቆየን። አሁን እየባሰ መጣ እንጂ። ይሄ ደግሞ አደገኛ ነው። ከዚህ በላይ ከፅኑ ድባቴው…
Read 63 times
Published in
ባህል
ለህሊናቸው “ምን ሥንሰራ ውለን መጣን” ብለው ይነግሩት ይሆን ? ቴዎድርስ ተ/አረጋይ እያንዳንዳችን የብቻችን ሰዓት አለን። ማታ ቤት ገብተን በጀርባችን ተንጋለን ስለ ውሏችን፣ ድካማችን፣ ደስታችን፣ ሀዘናችን ለአፍታም ቢሆን የምናስብበት ቅጽበት አለን። በዚያች ቅጽበት መንፈሳዊነት ካለን ከአምላካችን፣ ኢ - አማኒም ከሆንን ከህሊናችን…
Read 43 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...የያዝነው ዓመት ሰባተኛዋ ወር ሽው ማለቷ ነው፡፡ እናላችሁ... ይህ የያዝነው ዓመት ከገባ ገና ወር ከምናምን ብቻ የሆነው የሚመስለን ለምንድነው! ያለፈው ዓመት እኩሌታውን ተሻግሮ ሲገሰግስ፣ “ይሄ ክፉ ዓመት ቶሎ ባለፈልን ብቻ!” ስንል ነበር፡፡ ዓመቱም አለፈና ይህኛውም እኩሌታውን ተሻግሮ እየገሰገሰ ባለበት…
Read 42 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...የያዝነው ዓመት ሰባተኛዋ ወር ሽው ማለቷ ነው፡፡ እናላችሁ... ይህ የያዝነው ዓመት ከገባ ገና ወር ከምናምን ብቻ የሆነው የሚመስለን ለምንድነው! ያለፈው ዓመት እኩሌታውን ተሻግሮ ሲገሰግስ፣ “ይሄ ክፉ ዓመት ቶሎ ባለፈልን ብቻ!” ስንል ነበር፡፡ ዓመቱም አለፈና ይህኛውም እኩሌታውን ተሻግሮ እየገሰገሰ ባለበት…
Read 27 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...የያዝነው ዓመት ሰባተኛዋ ወር ሽው ማለቷ ነው፡፡ እናላችሁ... ይህ የያዝነው ዓመት ከገባ ገና ወር ከምናምን ብቻ የሆነው የሚመስለን ለምንድነው! ያለፈው ዓመት እኩሌታውን ተሻግሮ ሲገሰግስ፣ “ይሄ ክፉ ዓመት ቶሎ ባለፈልን ብቻ!” ስንል ነበር፡፡ ዓመቱም አለፈና ይህኛውም እኩሌታውን ተሻግሮ እየገሰገሰ ባለበት…
Read 28 times
Published in
ባህል
ፍልቅልቋ ወጣት ጠረፍ ከመሰበር ተርፋለች በቅፅበት ውስጥ በፍቅርና በገንዘብ ተንበሽብሻለች ጠረፍ ትባላለች፡፡ ተወልዳ ያደገችው እንደ ስሟ ጠረፍ ላይ ነው- ሞያሌ፡፡ እድሜዋ በአሥራዎቹ መጨረሻ ላይ ቢሆን ነው። ፍልቅልቅ ናት- ፈገግታ የማይለያት፡፡ ‹‹በትምህርቴ (ደደብ) ሰነፍ ነኝ›› ብትልም፤ 8ኛ ክፍል 92 ነጥብ አምጥታ…
Read 34 times
Published in
ባህል