ባህል
እንዴት ከረማችሁሳ!ስሙኝማ… አንዳንዴ’ኮ አያምጣው ነው። ይሄን ሰሞን ‘ወረድንባቸው’ አይደል! “ማን ከመጤፍ ቆጥሯችሁ” አትሉኝም! የምር ግን… በቃ ምን ይመስለኛል መሰላችሁ… “እንደባቢሎን ግንብ ሰዎች…” ያድርጋችሁ ተብለን ‘የተረገምን’ ይመስለኛል፡፡ አሀ… አለ አይደል… ‘ሁለት አበሻ አብሮ አይሰራም፣’ የሚሉት ዘመን ላይ ደረስና!‘መጻፍ ከቺስታነት አላወጣም ሲል…
Read 248 times
Published in
ባህል
-እናላችሁ በኤኮኖሚውም፣ በቦተሊካውም፣ በማህበራዊ ኑሮውም ብቻ በሁሉም መስክ ያለው እያገሳ የሌለው እየከሳ የሚኖርባት አገራችን፣ ታሪክ ሆናና በቃችሁ ብሎን እየተሳደድን ሳይሆን፤ እርስ በእርስ እየተሳሰብን፣ እየተሰባበርን ሳይሆን እርስ በእርስ እየተጠጋገንን፣ እየተደነቃቀፍን ሳይሆን እርስ በእርስ እየተደጋገፍን የምንኖርባት አገር አንድዬ “ይህችውላችሁ፣ ተረከቡኝ!” ይበለንማ!--”እንዴት ሰነበታችሁሳ!…
Read 290 times
Published in
ባህል
እንኳን አደረሳችሁ! እንዴት ሰነበታችሁሳ! ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ!አንድዬ፡- እንዴት ነህ፣ ምስኪኑ ሀበሻ? ምስኪኑ ሀበሻ፡- ምንም አልል አንድዬ! ይኸው መድረስ አይበለውና እዚህ ደርሰናል፡፡አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፣ የእናንተ ነገር እንደው ሲገርመኝ ይኑር ማለት ነው! ይኸው ደርሰሀል፣ አይደል እንዴ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- እሱማ ልክ ነው፣ አንድዬ!አንድዬ፡-…
Read 354 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ… እንግዲህ ጦሰኛው ዓመት ከእነጦሱም ይሁን ጦሱን አራግፎ ባይታወቅም ሊወጣ ዳር፣ ዳር እያለ ነው፡፡ ‘ሂሳብ ሊወራረድላቸው የሚገቡ ነገሮችን ሂሳብ የማናወራርድሳ! ስሙኝማ… ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…አንድ የታክሲ ላይ ጥቅስ ምን ትላለች መሰላችሁ… “ከሩቅ ጮማ የቅርብ ቆሎ ይሻላል…” አሪፍ ነች፣…
Read 494 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው… እንግዲህ እንደ ቀን መቁጠሪያው ከሆነ ‘አዲሱ ዓመት’ እየተቃረበ ነው፡፡ ይሁን ማለት ደግ ነውና “ይሁን፣” ብለናል፡፡ እናላችሁ… እንደ ነገረ ሥራችንና፣ አኳኋናችን ከሆነ ደግሞ… አለ አይደል… በየዘመናቱ ካሳለፍናቸውና ልናስታውሳቸው እንኳን ከማንፈልጋቸው ቀሺም አሮጌ ዓመታት አንዱ የሆነው በ‘ሪሌፕይ’ እየመጣ…
Read 599 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... እንደው በምኑም በምናምኑም “ምን ይሻለናል?” የሚያስብሉ ነገሮች በዙብንማ! ምነው አንዳችን የሌላኛችንን ደጋግና በጎ ነገሮች ማየቱ ይህን ያህል አስቸጋሪ ሆነብን! ምነው ያኛው ቢያጣው እኛ ዘንድ ለማይመጣ ነገር፣ ያኛው ስላላገኘው ብቻ እኛም ለማናገኘው ነገር፣ “እሰይ!” “እንኳን!” እያልን ምንም ባላደረገን ሰው…
Read 563 times
Published in
ባህል