ባህል

Saturday, 01 April 2023 20:48

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ህዝባዊ ድባቴ” “አልፎ አይቸው” ይላል ጎጃም ስም ሲያወጣ ያልፋል ያልፋል ስንል፣ የባሰ ቀን መጣ፤ ዘላለም ጥላሁን እንደ ሀገር ከፍተኛ ህዝባዊ ድባቴ (Public Depression) ውስጥ እንዳንገባ እፈራለሁ። በእርግጥ ቆየን። አሁን እየባሰ መጣ እንጂ። ይሄ ደግሞ አደገኛ ነው። ከዚህ በላይ ከፅኑ ድባቴው…
Saturday, 01 April 2023 20:45

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ለህሊናቸው “ምን ሥንሰራ ውለን መጣን” ብለው ይነግሩት ይሆን ? ቴዎድርስ ተ/አረጋይ እያንዳንዳችን የብቻችን ሰዓት አለን። ማታ ቤት ገብተን በጀርባችን ተንጋለን ስለ ውሏችን፣ ድካማችን፣ ደስታችን፣ ሀዘናችን ለአፍታም ቢሆን የምናስብበት ቅጽበት አለን። በዚያች ቅጽበት መንፈሳዊነት ካለን ከአምላካችን፣ ኢ - አማኒም ከሆንን ከህሊናችን…
Saturday, 01 April 2023 20:34

“አእምሮ ወይስ ሆድ?”

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...የያዝነው ዓመት ሰባተኛዋ ወር ሽው ማለቷ ነው፡፡ እናላችሁ... ይህ የያዝነው ዓመት ከገባ ገና ወር ከምናምን ብቻ የሆነው የሚመስለን ለምንድነው! ያለፈው ዓመት እኩሌታውን ተሻግሮ ሲገሰግስ፣ “ይሄ ክፉ ዓመት ቶሎ ባለፈልን ብቻ!” ስንል ነበር፡፡ ዓመቱም አለፈና ይህኛውም እኩሌታውን ተሻግሮ እየገሰገሰ ባለበት…
Saturday, 01 April 2023 20:34

“አእምሮ ወይስ ሆድ?”

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...የያዝነው ዓመት ሰባተኛዋ ወር ሽው ማለቷ ነው፡፡ እናላችሁ... ይህ የያዝነው ዓመት ከገባ ገና ወር ከምናምን ብቻ የሆነው የሚመስለን ለምንድነው! ያለፈው ዓመት እኩሌታውን ተሻግሮ ሲገሰግስ፣ “ይሄ ክፉ ዓመት ቶሎ ባለፈልን ብቻ!” ስንል ነበር፡፡ ዓመቱም አለፈና ይህኛውም እኩሌታውን ተሻግሮ እየገሰገሰ ባለበት…
Saturday, 01 April 2023 20:34

“አእምሮ ወይስ ሆድ?”

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...የያዝነው ዓመት ሰባተኛዋ ወር ሽው ማለቷ ነው፡፡ እናላችሁ... ይህ የያዝነው ዓመት ከገባ ገና ወር ከምናምን ብቻ የሆነው የሚመስለን ለምንድነው! ያለፈው ዓመት እኩሌታውን ተሻግሮ ሲገሰግስ፣ “ይሄ ክፉ ዓመት ቶሎ ባለፈልን ብቻ!” ስንል ነበር፡፡ ዓመቱም አለፈና ይህኛውም እኩሌታውን ተሻግሮ እየገሰገሰ ባለበት…
Rate this item
(0 votes)
ፍልቅልቋ ወጣት ጠረፍ ከመሰበር ተርፋለች በቅፅበት ውስጥ በፍቅርና በገንዘብ ተንበሽብሻለች ጠረፍ ትባላለች፡፡ ተወልዳ ያደገችው እንደ ስሟ ጠረፍ ላይ ነው- ሞያሌ፡፡ እድሜዋ በአሥራዎቹ መጨረሻ ላይ ቢሆን ነው። ፍልቅልቅ ናት- ፈገግታ የማይለያት፡፡ ‹‹በትምህርቴ (ደደብ) ሰነፍ ነኝ›› ብትልም፤ 8ኛ ክፍል 92 ነጥብ አምጥታ…
Page 1 of 85