ባህል
በተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ሳቢያ በአፍሪካ ተምረው መለወጥ ሰርተው ራሳቸውን መቻል አቅቷቸው ለስደት የሚዳረጉ ወገኖችን በማስተማርና የስራ ማስጀመሪያ ድጋፍ በማድረግ ራሳቸውን እንዲችሉ የሚያደርግ ላይቭ አዲስ የተሰኘ ተቋም ሰሞኑን አንድ ፕሮግምራ አዘጋጅቶ ነበር።ፕሮግራሙ እነዚህን ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ከስደት የተመለሱና ለስደት ተጋላጭ የሆኑ…
Read 1732 times
Published in
ባህል
"እና የተከሰከሱ ፊቶች በበዙበት ዘመን፣ ትንሹም፣ ትልቁም ካብ ለካብ በሚተያይበት ዘመን፣ ይበልጥ ፈገግ ማለት እንደ መልካምነት ሳይሆን...አለ አይደል... ‘የፈገግታ የሴራ ትርክት’ (ቂ...ቂ...ቂ...) ነገር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ለማለት ያህል ነው፡፡" እንዴት ሰነበታችሁሳ!የምር ግን ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ...ግራ ገባን እኮ! ኮሚክ ነገር…
Read 1484 times
Published in
ባህል
አንድ ነገር ልንገርህ? ቀና አትበል.. !! መላኩ ብርሃኑ ኑሮ “ጣራ ነክቷል” ከሚለው ቃል ይልቅ “ሰማይ ረግጧል” የሚለው የበለጠ ይገልጸዋል። ትናንት እንደቀልድ “ድሮ” ሆኗል። ከሁለት ዓመት በፊት የተጋቡ ሙሽሮች “ኑሮ በኛ ጊዜ” እያሉ የሚተርኩባት ሃገር ላይ ነን ያለነው። ብዙ ጊዜ እንደምለው…
Read 1501 times
Published in
ባህል
በባንኮች የተፈጠረው መተረማመስ የማን ጥፋት ነው?! ብሔራዊ ባንክ ሁሉም ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ በቅርቡ ያወጣው መመርያ ቀነ ገደቡ በመተላለፉ ባንኮች ሌላ አገልግሎት መስጠት በማይችሉበት ሁኔታ እየተተራመሱ ነው። ሕዝቡም እንደፈረደበት የገዛ ገንዘቡ ታግቶበት፣ በጠራራ ጸሃይ ሰልፍ ተራ ገብቶ እየተተራመሰ ነው። ለማን…
Read 1572 times
Published in
ባህል
ባለስልጣኖቻችን እንደ ባለሃብቶች ሳይሆን- ፋሲል የኔአለም የኤርትራ ባለስልጣናት በአደባባይ ድህነትን ከህዝባቸው ጋር ተካፍለው እንደሚኖሩ ለማሳየት ይሞክራሉ። የኢትዮጵያ ባለስልጣናት በተቃራኒው ስልጣናቸውንና ሃብታቸውን ለማሳየት ውድ መኪኖችን እየነዱ ከቦታ ቦታ ሲሽከረከሩ ይታያሉ።የኤርትራ ህዝብ ኑሮው ሲገርፈው፣ “እኛን ብቻ ሳይሆን መሪዎችንም ነው የሚገርፈው” ብሎ፣ ችግሩን…
Read 1503 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ..እኔ የምለው ወይ የሆነ የተበተነብን ዱቄት ነገር አለ፣ ወይ ደግሞ የሆነ ቦታ ተሰብስበው ጥቁር ዶሮ አዙረውብናል ማለት ነው... እንዴት ነው የኑሮው መክበድ እዚህ ደረጃ ሊደርስ የቻለው!?መንገደኛው ጋዜጠኛ፤ ‘የአንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን’ አስተያየት ለመሰበሰብ ከተማ ወጥቷል፡፡መንገደኛው ጋዜጠኛ፡- “ካላስቸገርኩዎት አሁን ስላለው…
Read 1526 times
Published in
ባህል