ባህል

Saturday, 30 May 2015 11:57

“ሰውስ ምን ይለኛል?”

Written by
Rate this item
(9 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… “አንተ፣ እከሌ እኮ ሽበቱን ጥቁር ቀለም ግጥም አድርጎ ኑግ አያስመስለው መሰለህ!” ብለን ‘ጕድ’ የምንልበት ዘመን አለፈና አሁን፣ ‘ብሬስት፣’ አፍንጫ ምናምን ‘ሞዲፊክ’ የሚሠራበት ዘመን ደረስን አይደል! እኔ የምለው… ሙሉ ፊትን ‘ማሳመር’ ተጀመረ እንዴ! መጠየቅ አለብና……
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እነእንትና…‘ኢሌክሽን’ ምናምን እንዴት ነው! እንዴት ነው… ወደዛኛው ግቢ አጥር ዘለላችሁ እንዴ! አምስተኛው እንትንማ መጦሪያዬ መጦሪያዬ ምናምን ማለት ስለበዛው ነገረ ሥራህ ትንሽ ግራ ገብቶን ስለነበር ነው፡፡ይቺን ነገር ሳናወራት አልቀረንም…ፖለቲከኛው የምርጫ ንግግር እያደረገ ነው፡፡ እናላችሁ…ምን ይላል… “ወገኖቼ ለአገራችን ተዋግቻለሁ፡፡ አልጋዬ ጦር…
Rate this item
(13 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እኔ የምለው፣ ለሌላው ‘ምክር’ መስጠት ይህን ያህል የሚቀለን እንዴት ነው! አብዛኞቻችን የራሳችን ጉድ ‘ጓዳ’ ሆኖ…ለሌላው ምክር ሰጪዎች ሆነናል፡፡እናላችሁ…የሆነ የምታወቁት ሰው አለ፡፡ እናላችሁ…ሲያያችሁ ሁልጊዜ ያው ናችሁ፡፡ የሆነ ንግርት ምናምን ያለባችሁ ይመስል ለሚሌኒየም የገዛችኋት ጫማ ቀለም አልቀበል ከማለቷ ሌላ…አሁንም እግራችሁ ላይ…
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንትና… በቀደም ቲቪ ላይ ‘ትገኝበታለህ’ ብዬ ያልጠበኩህ ቦታ አየሁህሳ! የጨዋታው ህግ እንዲህ ሆኗል እንዴ! ሁለትና ከሁለት በላይ ወገኖችን ‘አታጣርስ’ እንጂ! ቂ…ቂ...ቂ… በነገራችን ላይ ምን መሰላችሁ… ዘንድሮ ነገርዬው በ‘ሁለት ባላ’ ብቻ መንጠልጠል ሳይሆን በሀያ ሁለት ባላ መንጠላጠል ሆኗል፡፡ ልጄ ሰዉ…
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ከረማችሁሳ!ስሙኝማ…አውራ ጣት ለ‘ፊርማም’ ቢሆን ታገለግላለች፣ አመልካች ጣት…አለ አይደል… ያው ታመለክታለች፣ (“ትጠቁማለች…” “ታስበላለች…” ማለት ይቻላል፣) ቀለበት ጣት ጣጣ የላትም፣ ትንሸኛዋ ጣት ደግሞ ጥፍር ሲያድግባት ‘ጌጥ’ ትሆናለች (ቂ…ቂ…ቂ…)፡፡ እናላችሁ… እኛ አሁን ግራ የገባን የመሀል ጣት በየመኪናው መስኮት የምትሰቀለው “ጌጥ አላደረጉኝም… የቀለበት…
Saturday, 25 April 2015 10:40

ጽናቱን ይስጠን…

Written by
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!“እኔም ተመለስሁ፣ ከፀሐይ በታችም የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፡ እነሆም የተገፉት ሰዎች እንባ ነበረ፣ የሚያጽናናቸውም አልነበረም፣ በሚገፉአቸውም እጅ ኃይል ነበረ፣ እነርሱን ግን የሚያጽናናቸው አልነበረም፣”ይላል መጽሐፈ መክብብ፡፡ የተገፉትን እንባ ያድርቅልን፡፡ብሞት እሄዳለሁ ከመሬት ብገባ ከዛ ነው አፈሩ የእማማ ያባባስሳብ እሄዳለሁ ቢሰበርም እግሬ…