ባህል

Saturday, 05 July 2014 00:00

ቪያግራና ‘ምስር’…

Written by
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…መቼም ምዕራባውያኑ እንደ ሩስያዎች መቀለጃ ያላቸው አይመስልም፡፡ ይቺን ስሙኝማ…በአንድ ወቅት የሩስያ መሪ የነበሩት ብሬዥኔቭ አንድ ስነ ስርአት ላይ ረዘም ያለ ንግግር ያደርጋሉ፡፡ ከዚያ ንግግሮችን የሚጽፍላቸውን ሰው ይጠሩና “ጻፍልኝ ያልኩህ የአሥራ አምስት ደቂቃ ንግግር ነበር፡፡ ለምንድነው…
Rate this item
(18 votes)
ውድ እግዚአብሔር፡-ትልቋ እማማ ወደ ቤቷ ስትሄድ ከእኛ ጋር የምትሆን ሌላ እማማ ልትልክልኝ ትችላለህ?ሶፊ - የ4 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-አባቢ ዶክተር እንድሆን ይፈልጋል፡፡ እኔ ደሞ አልፈልግም፡፡ አንተ ግን ሳይንቲስት እንድሆን ትፈቅድልኝ የለ?ብሩክ - የ6 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ዳዲን ካየሁት ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፡፡ ማሚን…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንዴት ያለው ሩቅ ጭንቅ ያለው መንገድአሻቅቦ ወጥቶ ወደ ታች መውረድየሚሏት የጥንት አባባል አለች፡፡ሰሞኑን አንዱ ሰውዬ ወጥቶ፣ ወጥቶ ‘ወረደ’ አሉ! ምን ግርም ይልሀል አትሉኝም… ለዚህ ሰውዬ እንደዛ በአገሪቱ ሚዲያዎች ሁሉ እንዳልተጨበጨበለት፣ ‘መወድስ ቅኔ’ አይነት ነገር እንዳልተዥጎደጎደለት…አሁን ሲወድቅ “ጉዱን’ኮ ድሮም አውቅ…
Rate this item
(10 votes)
ውሸት ራሱን የቻለ በሽታ ሳይሆን የበሽታ ምልክት ነውሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ - መዋሸት ሳይሆን ማጭበርበር ነውውሸት ወደ ስብዕና ደረጃ ከተሸጋገረ፣ ግለሰቦቹ ችግር እንዳለባቸው አይቀበሉትምውሸት ምንድን ነው?ውሸት ራሱን የቻለ የስብዕና መለያ ሊሆን ይችላል፡፡ የተለያየ እድሜ ላይ ሊከሰትም ይችላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ከጨቅላነት እድሜ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…አንድ በጣም የቸገረን ነገር አለ…ለምንድነው ሁልጊዜ ወጥተንም፣ ወርደንም ሌላው ሰው ያደረገውን እኛም ማድረግ የምንፈልገው! አይገርማችሁም! ፉክክር አይሉት፣ መንፈሳዊ ቅናት አይሉት፣ ጤናማ ውድድር አይሉት…ያኛው ስላደረገው ብቻ ሌሎቻችን ‘ኮፒ ፔስት’ ለማድረግ ስንሽቀዳደም የምር ቀሺም ነገር ነው፡፡አንድ ወዳጄ የነገረኝን አባባል ስሙኝማ…“ባለ እንጨት…
Saturday, 14 June 2014 12:04

የኢትዮጵያ ታሪክ

Written by
Rate this item
(9 votes)
...በዚያም ወራት ደጃች ብሩ፤ ጭልጋ አርባ አምባ ታስሮ ሳለ፣ ሚሽቱ ወይዘሮ የውብዳር ከእልፍኝ አሽከሮቿ አንዱን መልምላ ውሽማ አበጅታ ነበረ፡፡ ይህን ነገር ደጃች ብሩ በሰማ ጊዜ አዘነ፡፡ በበገና እንዲህ ብሎ አለቀሰ፡፡ ...“መከራን በሰው ላይ እንዲያ ሳቀለው፣ምንኛ ከባድ ነው እኔ ብይዘው፡፡ መከራ…