ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…መቼም ምዕራባውያኑ እንደ ሩስያዎች መቀለጃ ያላቸው አይመስልም፡፡ ይቺን ስሙኝማ…በአንድ ወቅት የሩስያ መሪ የነበሩት ብሬዥኔቭ አንድ ስነ ስርአት ላይ ረዘም ያለ ንግግር ያደርጋሉ፡፡ ከዚያ ንግግሮችን የሚጽፍላቸውን ሰው ይጠሩና “ጻፍልኝ ያልኩህ የአሥራ አምስት ደቂቃ ንግግር ነበር፡፡ ለምንድነው…
Read 9565 times
Published in
ባህል
ውድ እግዚአብሔር፡-ትልቋ እማማ ወደ ቤቷ ስትሄድ ከእኛ ጋር የምትሆን ሌላ እማማ ልትልክልኝ ትችላለህ?ሶፊ - የ4 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-አባቢ ዶክተር እንድሆን ይፈልጋል፡፡ እኔ ደሞ አልፈልግም፡፡ አንተ ግን ሳይንቲስት እንድሆን ትፈቅድልኝ የለ?ብሩክ - የ6 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ዳዲን ካየሁት ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፡፡ ማሚን…
Read 3874 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንዴት ያለው ሩቅ ጭንቅ ያለው መንገድአሻቅቦ ወጥቶ ወደ ታች መውረድየሚሏት የጥንት አባባል አለች፡፡ሰሞኑን አንዱ ሰውዬ ወጥቶ፣ ወጥቶ ‘ወረደ’ አሉ! ምን ግርም ይልሀል አትሉኝም… ለዚህ ሰውዬ እንደዛ በአገሪቱ ሚዲያዎች ሁሉ እንዳልተጨበጨበለት፣ ‘መወድስ ቅኔ’ አይነት ነገር እንዳልተዥጎደጎደለት…አሁን ሲወድቅ “ጉዱን’ኮ ድሮም አውቅ…
Read 4407 times
Published in
ባህል
ውሸት ራሱን የቻለ በሽታ ሳይሆን የበሽታ ምልክት ነውሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ - መዋሸት ሳይሆን ማጭበርበር ነውውሸት ወደ ስብዕና ደረጃ ከተሸጋገረ፣ ግለሰቦቹ ችግር እንዳለባቸው አይቀበሉትምውሸት ምንድን ነው?ውሸት ራሱን የቻለ የስብዕና መለያ ሊሆን ይችላል፡፡ የተለያየ እድሜ ላይ ሊከሰትም ይችላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ከጨቅላነት እድሜ…
Read 10279 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…አንድ በጣም የቸገረን ነገር አለ…ለምንድነው ሁልጊዜ ወጥተንም፣ ወርደንም ሌላው ሰው ያደረገውን እኛም ማድረግ የምንፈልገው! አይገርማችሁም! ፉክክር አይሉት፣ መንፈሳዊ ቅናት አይሉት፣ ጤናማ ውድድር አይሉት…ያኛው ስላደረገው ብቻ ሌሎቻችን ‘ኮፒ ፔስት’ ለማድረግ ስንሽቀዳደም የምር ቀሺም ነገር ነው፡፡አንድ ወዳጄ የነገረኝን አባባል ስሙኝማ…“ባለ እንጨት…
Read 4934 times
Published in
ባህል
...በዚያም ወራት ደጃች ብሩ፤ ጭልጋ አርባ አምባ ታስሮ ሳለ፣ ሚሽቱ ወይዘሮ የውብዳር ከእልፍኝ አሽከሮቿ አንዱን መልምላ ውሽማ አበጅታ ነበረ፡፡ ይህን ነገር ደጃች ብሩ በሰማ ጊዜ አዘነ፡፡ በበገና እንዲህ ብሎ አለቀሰ፡፡ ...“መከራን በሰው ላይ እንዲያ ሳቀለው፣ምንኛ ከባድ ነው እኔ ብይዘው፡፡ መከራ…
Read 9748 times
Published in
ባህል