ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለዋዜማ ሰሞን አደረሳችሁማ! መቼም ‘የተሻለ ጊዜ’ የሚሉትን ማየት ከህልምነት ወደ ቅዠትነት እየተለወጠ ያለ የሚያስመስሉ ነገሮች ቢበዙብንም፣ ካለፉት ብዙ ዓመታት ይልቅ ባለፈው አንድ ዓመት ብቻ ‘መንገድ እየሳቱ’ የሄዱ ነገሮች እየበዙብን ቢሆኑም፣ “ሆዴ፣ አካላቴ…” ከማለት ይልቅ “አካኪ ዘራፍ…” የምንል ሰዎች…
Read 4116 times
Published in
ባህል
ገና ከእንቅልፋችን ስንነቃ “ሰላም አውለኝ” ብለን በየእምነታችን መጸለይ የተለመደ ነው፡፡ ግን ጸሎታችን ከፈጣሪ ዘንድ አለመድረሱ ወይም ደርሶ ተቀባይነት በማጣቱ፤ ብቻ በሆነ ምክንያት ልመናችን አይሰምርም፡፡ “ሰላም አውለኝ” ብለን ወጥተን በንዝንዝና በንትርክ ቀኑ ያልፋል፡፡ ብስጭቱ የሚጀምረው ልክ ከቤታችን እንደወጣን ነው፡፡ ታክሲ ለመጠበቅ…
Read 5512 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ዝናቡን አሳንሶ ውርጩን ላከብን አይደል! አየሩ ውርጭ፣ ኑሮው ውርጭ…እትቱ በረደኝ ብርድ ይበርዳል ወይየማያውቁት አገር ይናፍቃል ወይ?የሚሏት ዘፈን አለች፡፡ አዎ እንደ ዘንድሮ ሁኔታችን ከሆነ…አለ አይደል… የማያውቁት አገር እንክት አድርጎ ይናፍቃል! ነገሮች ሁሉ ግራ ሲገቡ፣ “የእኔ ጓዳ ከሞላ የሌላው ዳዋ ይምታው…”…
Read 2742 times
Published in
ባህል
ለአዲስ አበባ-ጅቡቲ የባቡር መስመር የ41 ባቡሮች ግዢ ኮንትራት ተፈርሟል የኢትዮጵያ መንግስት ከያዛቸው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዶች መካከል በመላ ሃገሪቱ የባቡር መስመር ዝርጋታ ማከናወን አንዱ ነው፡፡ በአምስት አመቱ እቅድ ውስጥ በመላ ሃገሪቱ በ8 መስመሮች በጠቅላላ ይዘረጋል ተብሎ ከታሠበው 4744 ኪሎ ሜትር መስመር…
Read 5081 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…“እኔ ብቻ አዋቂ…” “እኔ ብቻ ልዩ…” “እኔ ብቻ…” ምናምን የሚሉ ነገሮች አልበዙባችሁም! አለ አይደል…በምንም ነገር እኛ ልዩ ሆነን ላይኛው ፎቅ ላይ የተቀመጥንና የተቀረው ሰው ሁሉ ደግሞ ‘ምድር ቤት’ ያለ የምናስመስል እየበዛን ነው፡፡አንዳንዴ ስታስቡት…“ብሶትና ችግር አውርተን እስከመቼ…” ትላላችሁ፡ ብሶቱና ችግሩ…
Read 3095 times
Published in
ባህል
በዘመናዊነት አስተሳሰብ “ማዛመድ” ያለ ውዴታ የተጣለብን ፍዳ መሆኑን ቅንጣት አልጠራጠርም። ማዛመድ ማግባባት ብቻ አይደለም፡፡ ማዳቀልም ነው፡፡ የሚዳቀሉት ነገሮች ተቃራኒ መሆናቸው ግልፅ ቢሆንም፤ ተቃራኒነታቸው ተመጣጣኝ ካልሆነ ድቅያው ይቆረቁዛል እንጂ አያድግም፡፡ ለምሳሌ፤ ሴት እና ወንድ በፆታ ተቃራኒ ናቸው። ግን ተመጣጣኝ ተቃራኒዎች በመሆናቸው…
Read 3403 times
Published in
ባህል