Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ባህል

Saturday, 22 December 2012 09:48

‘ጭድ’ና ዘመን…

Written by
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…‘ጄኒዩን’ የሚባል ኦሪጂናሌ ነገር ማግኘት እየከበደ ነው፡፡ ብዙ ነገር አስመስሎ እየተሠራ ግራ እየተጋባን ነው፡፡ ብዙዎቻችን በተለያዩ ነገሮች…አለ አይደል…‘ጦጣ’ ነገር እየተደረግን ነው፡፡ “የፒያሳ ልጅ ነኝ፣ ሌላውን አሞኛለሁ እንጂ አልሞኝም…” “የመርኬ ልጅ ሆኜማ የፈለገ የጨስኩ ብልጥ ነኝ ያለ እኔን አያታልለኝም…” ምናምን…
Saturday, 15 December 2012 12:52

“ህልም?

Written by
Rate this item
(4 votes)
እኛ ህልም የለንም!”ሰው ሆኖ ተፈጥሮ ህልም የሌለው የለም፡፡ የህልሙ ዓይነት ሊለያይ ይችላል እንጂ፡፡ ትናንሽ ልጆች ሳለን ህልም ነበረን፡፡ “ምን መሆን ትፈልጋላችሁ?” ስንባል ዶክተር፣ ፓይለት፣ ሳይንቲስት፣ ኢንጂነር፣ አስተማሪ፣ ሹፌር ወዘተ--- እያልን የምንመልሰው ሁሉ ህልማችን እኮ ነው፡፡ አንዳንዱ ህልም እስከ መጨረሻው አብሮ…
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን አንድ ቦታ ላይ ያነበብኳትን ስሙኝማ…እግዜሐር በመጀመሪያ መሬትን ፈጠረና እረፍት አደረገ፡፡ከዚያም እግዜሐር ወንድን ፈጠረና እረፍት አደረገ፡፡ቀጥሎ እግዜሐር ሴትን ፈጠረ፡፡ ከዛ ጊዜ ጀምሮም እሱም ሆነ ወንድ እረፍት አግኝተው አያውቁም፡፡ይህች የምድረ ‘ሾቭኒስት’ ተረት መሆን አለባት፡፡ እርግጥ ‘እረፍት ማጣቱ’ ያለ ቢሆንም ይህን…
Saturday, 08 December 2012 11:15

“…አልገድልህምን ምን አመጣው?”

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይሄን ታሪክ መቼም ሳትሰሙት አልቀራችሁም…ሁለቱ ሰዎች ይጣላሉ ይመስለኛል፡፡ እናማ…አንደኛው እንደመጠንቀቅ ሲል ሌላኛው ምን ይለዋል መሰላችሁ…“አይዞህ፣ አልገድልህም፡፡” ያኛው ደግሞ ‘ቆቅ ቢጤ’ ስለነበር “አልገድልህምን ምን አመጣው?” ብሎ ጠየቀ! እናላችሁ…ብዙ ነገር “…ምን አመጣው?” እየሆነብን ተቸግረናል፡፡ስብሰባ ተቀምጣችኋል፡፡ እና ስብሰባው ሲካሄድ ይቆይና ወደ መጨረሻ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው ሊያገባ ሽር ጉዱ ተይዟል፡፡ እናላችሁ…አንድ ቀን አባትየው ሆዬ ምን ብለው ይጠይቃሉ መሰላችሁ…“ለመሆኑ ልጅቷ ልጃገረድ ነች?” እኔ የምለው… አንዳንዱ ሰው ቤቱ ግድግዳ ላይ የሰቀለው ቀን መቁጠሪያ ገና የታህሣሥ ግርግር ጊዜ የነበረው ነው እንዴ? እንዴ… ታዲያ ምን አይነት ጥያቄ ነው!…
Saturday, 24 November 2012 12:01

ጨጓራ እና ‘ሙሉ በግ…’

Written by
Rate this item
(3 votes)
እኔ የምለው…አንዳንዴ ግርም ይለኛል… ብዙ ነገሮችን ስታዩ ምንድነው መተሳሰባችንን እንዲህ ሙልጭ አድርጎ የወሰደብን አያስብላችሁም? እንዴ…ሥራ ፈላጊ ቢኖርም እኮ ጭማሪ ማግኘት ያለበት ጭማሪውን ለምን አያገኝም፡፡ ገና ለገና ‘ትርፍ ከፍ ለማድረግ’ እየተባለ የሠራ ሰው ለሥራው የሚመጥን ክፍያ ሳይሰጠው ሲቀር በጣም ቀሺም ነው፡፡እንዴት…