ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲ በሬኖ የሚገኘውን የኔቫዳ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኞች ትምህርት ክፍልን ለመጎብኘት በሄድኹበት በአንዱ ቀን ነው፡፡ የዩኒቨርስቲው ግቢ ስፋት ፈረስ ያስጋልባል ከምንለው በላይ መጨረሻውን በዐይን እይታ ለመድረስ እንኳን አዳጋች ነው፡፡ ከመኪና ማቆሚያው በኋላ እያንዳንዱ ትምህርት ክፍል ወደሚገኝበት ሕንጻ ለማምራት የግቢውን…
Read 4827 times
Published in
ባህል
ግራ የገባው ብሶተኛ፣ የምድሩ ነገር አልሆን ቢለው፣ “እህ…” ብሎ የሚያዳምጥ፣ “አይዞህ…” ብሎ የሚያበረታታ፣ “አትበሳጭ ሁሉም ያልፋል…” ብሎ የሚያጽናና ቢያጣ፣ እንደገና ለአቤቱታ የአንድዬን በር እያንኳኳ ነው፡፡ ብሶተኛ፡— አንድዬ ቢቸግረኝ፣ ግራ ቢገባኝ፣ የምጨብጠው ቢጠፋኝ ተመልሼ መጣሁ፡፡ አንድዬ፡— አላወቀሁህም፡፡ ማን ነህ አንተ? ብሶተኛ፡—…
Read 4246 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፱ ከሬኖ - ኔቫዳ ወደ ሳንፍራንሲስኮ ቤይ ጉዞ ለማድረግ ወፍ ሲንጫጫ ከመኝታችን ተነስተን መንገድ ስንጀምር በሁለት ምክንያት ልቤ በሐሴት ይዘምር ነበር፡፡ አንደኛው ምክንያቴ በምስልና በዝና የማውቀውን ረጅሙን የጎልደን ጌት ድልድይ (Golden Gate Bridge) እና በፓስፊክ ኦሽን መሃል…
Read 5231 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ጿሚዎች እንዴት ይዟችኋል! ለነገሩ እኮ እዚህ አገር ጾም …አለ አይደል…እንደ ሁሉ ነገር ‘የጭብጫቦ’ ነገር እየመሰለ ነው፡፡ እግረ መንገድ ይቺን ስሙኝማ…የጋብሮቮዋ ሚስት ባሏን… “ሾርባ ውስጥ ምን ያህል እንቁላል ልክተት?” ስትል ትጠይቀዋለች፡፡ ባልም “ዛሬ በዓል ስለሆነ ግማሽ እንቁላል ክተች” አላትላችሁ።…
Read 4442 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፰ የእኛዋ ኢትዮጵያ አንድ ለእናቱዎች ከማንም የሚገጥሙ አይደሉምና አሜሪካ እንደ አገራችን ብቸኛ አየር መንገድ ሊኖራት ይችላል ተብሎ ባይገመትም በቅርበት ሲታዩ ብዛታቸውና የአገልግሎታቸው ስፋት ከግምትም በላይ ነው፡፡ በአሜሪካ መንግሥት ሥር የሚገኘው ‹‹ኤድዋርዶ ሙሮው›› በተባለ ታዋቂ ጋዜጠኛ ስም የተሠየመው…
Read 4903 times
Published in
ባህል
ስሙኝማ…የምር ግን፣ እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ነገረ ሥራችን ሁሉ ወደ ‘ሰርቫይቫል’ እየወረደ ሲሄድ… አለ አይደል… ከእነቤተሰባችን እንዳይርበን፣ እንዳይጠማን መሸሸጊያ መፈለግ እዚች አገር ላይ የተለመደ ነው፡፡ ልጄ…‘ፕሪንሲፕሉ’ ሳይፈርስ ሆድ ባዶ ከሚሆን ‘ፕሪንሲፕሉን’…አለ አይደል… “ውሀ በልቶት…” ሆድ ቢሞላ ይሻላል የሚለው አስተሳሰብ እየበዛ…
Read 4860 times
Published in
ባህል

