ባህል

Rate this item
(6 votes)
መልክአ ኢትዮጵያ - ፰ የእኛዋ ኢትዮጵያ አንድ ለእናቱዎች ከማንም የሚገጥሙ አይደሉምና አሜሪካ እንደ አገራችን ብቸኛ አየር መንገድ ሊኖራት ይችላል ተብሎ ባይገመትም በቅርበት ሲታዩ ብዛታቸውና የአገልግሎታቸው ስፋት ከግምትም በላይ ነው፡፡ በአሜሪካ መንግሥት ሥር የሚገኘው ‹‹ኤድዋርዶ ሙሮው›› በተባለ ታዋቂ ጋዜጠኛ ስም የተሠየመው…
Rate this item
(3 votes)
ስሙኝማ…የምር ግን፣ እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ነገረ ሥራችን ሁሉ ወደ ‘ሰርቫይቫል’ እየወረደ ሲሄድ… አለ አይደል… ከእነቤተሰባችን እንዳይርበን፣ እንዳይጠማን መሸሸጊያ መፈለግ እዚች አገር ላይ የተለመደ ነው፡፡ ልጄ…‘ፕሪንሲፕሉ’ ሳይፈርስ ሆድ ባዶ ከሚሆን ‘ፕሪንሲፕሉን’…አለ አይደል… “ውሀ በልቶት…” ሆድ ቢሞላ ይሻላል የሚለው አስተሳሰብ እየበዛ…
Rate this item
(5 votes)
መልክአ ኢትዮጵያ - ፯ ዛሬ ቺካጎ ገብቻለሁ፡፡ ለስደተኛ ጋዜጠኛ ወዳጅ ጓደኞቼ ምስጋና ይግባቸውና ዘላለም ገብሬ የተባለው ጋዜጠኛ ወዳጄ ቺካጎን የረገጥኩ ዕለት ማምሻውን ነበር ከተማውን ሊያስጎበኘኝ ካረፍኩበት ሆቴል መጥቶ የወሰደኝ፡፡ እንደአብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ዘላለምም ከተማ ማስጎብኘትን የጀመረው ከሐበሻ ሬስቶራንት ነው፡፡ የትም ብትሄዱ…
Rate this item
(1 Vote)
“በህዝብ ጥያቄ የተደገመ…” የሚሉት ነገር ምን ይመስለኛል መሰላችሁ…የሌለ ሀያ አምስተኛ ምዕራፍ ማንበብ፡፡ ሁልጊዜ ግርም የሚለው ነገር ምን መሰላችሁ… እኛ በቅርበትም በርቀትም የምናውቃቸው ሰዎች አንዳቸውም “ጥያቄ አቅራቢዎች ውስጥ አለሁበት…” ሲሉ አለመስማታችን፡፡ እኔ ይሄኔ…በቃ…“የሌለ ሀያ አምስተኛ ምዕራፍ እየተነበበ ነው” እንላለን፡፡ (ጥያቄ አለን…“አህዛብ…
Rate this item
(13 votes)
መልክአ ኢትዮጵያ - ፮ አትላንታ በቆየኹበት ጊዜ የኢትዮጵያውያን ባለውለታ እንደኾነ ወደሚነገርለት ሱፐር ማርኬት አቅኝቼ ነበር፡፡ደካልብ ፋርመርስ ማርኬት (Dekalb Farmers Market) ይባላል፡፡ ከ34 ዓመት በፊት ሮበርት ብላዛር (Robert Blazer) በተባለ እስራኤላዊ ተቋቁሞ እስከ አሁን በእርሱው ይመራል፡፡ ባለቤቱና አንድ ልጁም አብረውት አሉ፡፡…
Saturday, 23 February 2013 11:39

እንጨዋወት

Written by
Rate this item
(7 votes)
“…ለፍቅር ደንቦችና መመሪያዎች መገዛት አለብሽ…”“…ስለ ፍቅራችን ያለ ቅድመ ሁኔታ መደራደር እፈልጋለሁ…” እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…ሰሞኑን የ‘ፍቅረኞች ቀን’ ነው ምናምን የሚባል ነገር ‘ተከበረ’ አይደል! አንድ ሰሞን “ኧረ’ባካችሁ ይሄ ነገር ከእኛ ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም፣” ብለን ‘ስንንጫጫ’ ከረምን፡፡ ግን አገሯ የእኛዋ ጦቢያ…