የሰሞኑ አጀንዳ
11ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአገር አቀፍ ደረጃ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ እንደሚከበርና ዘንድሮ በዓሉ በአደባባይ እንደማይከበር የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታውቀዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከሰንደቅ ዓላማ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች አለመግባባቶችና ግጭቶች እየተፈጠሩ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን…
Read 3774 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ባለፈው ሰኞ የ2011 የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ም/ቤት መክፈቻ ሥነ ስርዓት ላይ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር)፤የመንግስት የትኩረት አመላካች ንግግር ላይ ምን አንኳር ጉዳዮች ተነሱ? በሚለውና ተያያዥ ጉዳዮች የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛአለማየሁ አንበሴ ምሁራንና ፖለቲከኞችን አነጋግሯል፡፡• ሁሉም የሚጋጩ ህልሞችን ይዞ ነው እየነጎደ ያለው•…
Read 4245 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
(2010 እና 2011) “ግማሹን ዓመት በጭንቀት፣ ግማሹን ዓመት በተስፋ” አቶ ተሻለ ሠብሮ (የኢራፓ ሊቀ መንበር) ኢትዮጵያውያን ዓመቱን ያሳለፉት በመስቀለኛ መንገድ ላይ ሆነው ነው፡፡ በአንድ በኩል ስጋት ያየለበት፣ በሌላ በኩል ደግሞ የተስፋ ጭላንጭል የታየበት ዓመት ነበር፡፡ በርካቶች ግማሹን ዓመት በጭንቀት፣ ግማሹን…
Read 3650 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ብዙዎች ኢሕአዴግ አለ? ብለው ይጠይቃሉ። መልሱ አጭር ነው፡፡ ለስሙ አለ፤ ግብሩ ግን የለም። ዶክተር ዐቢይ አሕመድን ሊቀመንበሩ አድርጎ የመረጠው፣ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ የሾመው ኢሕአዴግ ነው፡፡ እሱ ግን በዐቢይ መምጣት በዐቢይ ተቀባይነት ማግኘት የበለጠ መጠላት ገጥሞት፣ ከሰው ልብና መንፈስ ቀድሞ ሞቷል፡፡…
Read 4034 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• ዘርና ሃይማኖትን መነሻ ያደረጉ ግጭቶች የቅድሚያ ትኩረት ማግኘት አለባቸው • በዶ/ር ዐቢይ እየመጣ ያለው ለውጥ፣ በግማሽ የተረጋጋ ዘላለማዊ ለውጥ ይመስላል • አሁን የሚታየውን የለውጥ ጅማሮ ከአደጋ መጠበቅ ያለበት ህዝቡ ነው • ሰውን ያለ ማስረጃ ማሰር ማለት የህግ የበላይነትን ማስከበር…
Read 5546 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሠራተኞች አድማየአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሠራተኞች፤ ደሞዝና ጥቅማጥቅም አነሰን በሚል በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ ለሁለት ቀናት የሥራ ማቆም አድማ አደረጉ፡፡ በጥቅማጥቅም ጉዳይ ከምድር ባቡር አስተዳደር ጋር የተስማሙ ሲሆን በደሞዝ ጉዳይ ግን ለወደፊት እንስማማለን ብለው ከሁለት ቀናት አድማ…
Read 5614 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ

