የሰሞኑ አጀንዳ
“ኢህአዴግም እንደ ድርጅት ሙሠኛ ነው” ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ -የመድረክ አመራሮች አባል የመንግስት መዋቅር በሙስና የተዘፈቀ ነው የሚል ትችት በተደጋጋሚ ትሰነዝራላችሁ፡፡ ኢህአዴግ ዋናዎቹን ትቶ በትናንሽ ሙሰኞች ላይ ነው የሚያተኩረው፣ይህ ደግሞ ሙስናን እየተከላከለ ነው አያሠኘውም ትላላችሁ፡፡ ከዚህ አንፃር ሠሞኑን በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን…
Read 7543 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ዋና ጸሐፊ በመሆን ለአስር አመታት ያገለገለው አቶ ማሙሸት አማረ “በፓርቲው ህልውና ላይ ጉዳት አድርሰሀል” በመባል እሱን ጨምሮ 17 የፓርቲው አመራሮች ከፓርቲው የታገዱት የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ ነው፡፡ ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት በመውሰድ ሲከራከሩ የነበሩት እነ ማሙሸት አማረ…
Read 6317 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 11 May 2013 11:59
“እኔ ኢህአዴግ አይደለሁም፤ ኢህአዴግነታቸውን ያልተውት ዶ/ር ነጋሶ ናቸው”
Written by Administrator
አብዛኞቹ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አመራሮች ስለፓርቲያቸውና ስለአባላት ድክመት የሚናገሩት ፓርቲያቸውን ከለቀቁ በኋላ ነው፡፡ “ለምን በፓርቲው ውስጥ እያሉ ስለችግሮቻቸው አይናገሩም?” በሚለው ዙሪያ በቅርቡ ከአንድነት ፓርቲ የለቀቁት ኢንጂነር ዘለቀ ረዲን ጋዜጠኛ ሰላም ገረመው አነጋግራለች፡፡ በአንድነት ፓርቲ ውስጥ ለምን ያህል ጊዜ ቆዩ? አንድ…
Read 7037 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የመኢአድ ሊቀመንበር ኢ/ር ኃይሉ ሻውል ስለገዢው ፓርቲ ምን ይላሉ? “ከ97 ወዲህ ፍርሃት የተጠናወተው ፓርቲ ሆኗል” “ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ ሰላዮችን አሰማርቷል” “ምርጫኮ የለም ፤ ያለተወዳዳሪ ምረጡኝ ይላል” በአገራችን የምርጫ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ በሚሰጠው የ97 ምርጫ ቅንጅትን በከፍተኛ ደረጃ ይመሩ የነበሩት…
Read 7325 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“መንግስት ለትውልድ የሚተርፍ የማያልቅ እዳ ውስጥ እየገባ ነው” መንግሥት የሱቅ ነጋዴ ቢሆን በአንድ ሳምንት ሱቁን ይዘጋ ነበር ትልቁ ሙያ ግሽበቱን ቀንሶ፣ ብሄራዊ ምርቱን አሳድጐ፣ ስራ አጥነትን መቀነስ ነው የዋጋ ግሽበቱ የቱ ጋ ነው የወረደው ---- ስኳር ላይ ነው? ዘይት ላይ…
Read 7011 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የአማራ ክልል ርእሰ ከተማ ባህርዳር የብአዴንን ጉባኤ አስተናግዳ የአፍታም እፎይታ ሳታገኝ ነበር፤ ዘጠነኛውን የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ለማስተናገድ ደፋ ቀና ማለት የተያያዘችው፡፡ ከአባይ ወንዝ ወዲህ በቻይና ባለሙያዎች የተሰራው አዲሱ የብአዴን አዳራሽ፤ ግንባታው ባይጠናቀቅም የጉባኤውን ተሳታፊዎች ለማስተናገድ ዝግጁ ሆኗል፡፡ ከተለያዩ ክልሎችና አካባቢዎች…
Read 5137 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ