የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 19 October 2019 13:00
የመስከረም ትዝብቶች - ከእሬቻ እስከ ህዳሴ ግድብ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ይህቺ ጽሁፍ መስከረም ከጠባ ወዲህ የከተብኳት የመጀመሪያ መጣጥፍ ናት፡፡ እናም በመስከረም ወር ልጽፍባቸው ያሰብኳቸውን በርከት ያሉ ጉዳዮች በአንድ ርእስ ጠቅለል አድርጌ ላቀርባቸው ወደድሁ፡፡ ለአንባቢ ይመች ዘንድ መልእክቶቹን በአጭር ርእስ ከፋፍዬ እንደሚከተለው አቀርባቸዋለሁ፡፡ ከውጭ ግንኙነታችን ልጀምር፡፡ግብፅ በታሪኳ ጦርነት አሸንፋ አታውቅም!የግብጽን ጉዳይ…
Read 3868 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በፅንፈኝነት…በአዲስ አበባ…በፌደራሊዝም አወቃቀር ጉዳይ በአገሪቱ የፖለቲካ ንፍቀ - ክበብ ላይ በሚከሰቱ ጉልህ ችግሮች ላይ መግለጫ አያወጣም በሚል ሲወቀስ የቆየው የኢትዮጵያ ዜጐች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ከሰሞኑ ፅንፈኝነትንና የአዲስ አበባ ጉዳይን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠንከር ያለ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በዚህ…
Read 3100 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ስድስት የምስራቅ አፍሪካ አገራት መሪዎች በተገኙበት ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ተመርቆ የተከፈተው “አንድነት ፓርክ”፤ የኢትዮጵያን ገናና ታሪክ የሚገልጥ፣ በአፍሪካም የመጀመሪያው ታሪክን ከተፈጥሮ ያቀናጀ ፓርክ ነው ተብሏል፡፡ በፓርኩ ምርቃት ላይ የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ፣ የኬንያው ኡጅሩ ኬንያታ፣ የደቡብ ሱዳኑ ሳልቫ ኪር፣ የሶማሊያው…
Read 4204 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“የአገሪቱ የውጭ ዕዳ ያሳስበኛል” ፕ/ር ዘነበ ክንፈ ይባላሉ፡፡ በሩሲያ የወዳጅነት ዩኒቨርሲቲ (Russian FriendShip University) የጋዜጠኝነት መምህር ናቸው፡፡ በተለያዩ አገራት እየተዘዋወሩም ስልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤክስፐርትነት ይሰራሉ፡፡ በሩሲያ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ዳያስፖራ ማህበር ፕሬዚዳንትም ናቸው፡፡ ከጥቂት ሳምንት በፊት ለስራ ጉዳይ ወደ…
Read 3574 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በ2019 የፈረንጆች አመት አማካይ አለማቀፍ የዋጋ ግሽበት 3.6 በመቶ መድረሱን የጠቆመው ወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም፤ ቬንዙዌላ ከአለማችን አገራት እጅግ ከፍተኛው የሆነውን የ282 ሺህ 973 በመቶ የዋጋ ግሽበት ማስመዝገቧን ሰሞኑን ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡በተመሳሳይ ጊዜ ከአለማችን አገራት ሁለተኛውን እጅግ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ያስመዘገበችው…
Read 3310 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የራሱን የመሬት፣ የትምህርት፣ የኢኮኖሚ--ፖሊሲዎች አዘጋጅቷል ከተመሰረተ ጥቂት ወራትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፣ ባለፉት ወራት በተለያዩ ክልሎችና አካባቢዎች፣አባላት የመመልመልና የማደራጀት ሥራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን የገለጸ ሲሆን ለምርጫ የሚወዳደርባቸውንና መንግስት ሆኖ ሲመረጥየሚተገብራቸውን የፖሊሲ ጥናቶች በምሁራን አስጠንቶ በማዘጋጀት ከሰሞኑ ለውይይት ማቅረቡ ታውቋል፡፡…
Read 3922 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ

