ዋናው ጤና
ዲኬቲ ኢትዮጵያ፤ አዲስ አበባን ጨምሮ በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎች በሚገኙ 150 ከተሞች ውስጥ ባሉት 185 ክበባት አማካይነት በኮንዶም ስርጭቱ ላይ በስፋት እየሠራ እንደሚገኝና በአሁኑ ወቅትም ወርሃዊ የኮንዶም ሽያጩ ሁለት ሚሊዮን መድረሱን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከ500 በላይ ለሚሆኑ የኮሚሽን ሽያጭ ሠራተኞች በቢሾፍቱ ከተማ…
Read 3952 times
Published in
ዋናው ጤና
በአትክልት የሚሰራ ላዛኛ 1 የሾርባ ማንኪያ ቅቤ 1 የሾርባ ማንኪያ የወይራ ዘይት 1 ራስ ትልቅ ሽንኩርት (ደቆ የተከተፈ) 1 ራስ ነጭ ሽንኩርት (የተፈጨ) 200 ግራም እንጉዳይ (በቀጫጭኑ የተቆረጠ) 2 ካሮት (የተላጠና የተፈቀፈቀ) 1 በአራት ማዕዘን የተቆረጠ ብሪንጃል 15 ግራም በሶብላ…
Read 3669 times
Published in
ዋናው ጤና
እንዲያውም ከሰዎች ይልቅ እንስሳት ናቸው በብዛት በድንጋጤና በፍርሃት የሚሞቱት፡፡ በተለይ ወፍን በመሳሰሉ እንስሳት ላይ አደጋው የከፋ ነው፡፡ ወጥመድ ውስጥ ከሚገቡ ወፎች መካከል 50 በመቶ ያህሉ በድንጋጤ ሊሞቱ ይችላሉ፡፡ በእርግጥ፤ በቅርብ አመታት እንስሳትን ከማደን ይልቅ መጠበቅ እያመዘነ በመምጣቱ በድንጋጤ የመሞታቸው አጋጣሚ…
Read 4982 times
Published in
ዋናው ጤና
“በሽታውን የደበቀ መድኃኒት አይገኝለትም፤ መድኃኒቱን የደበቀ በሽተኛውን አያድንም፤ መድኃኒቱን የለመደኸ፣ በሽታ አይድንም!” “ልማድ ሲሰለጥን ተፈጥሮ ይሆናል” ሼክስፒር - ሐምሌት (ትርጉም - ፀጋዬ ገ/መድህን) ጭንቅላቷን ከተኛችበት ትራስ ላይ ቀና ማድረግ ተስኖአታል፡፡ ትኩሳቷ እንደ እሳት ያቃጥላል፡፡ ፊቷ በላብ ተጠምቋል፡ ከተኛችበት አልጋ ላይ…
Read 10295 times
Published in
ዋናው ጤና
“ዕቅዴ ከአገር ለመውጣት በመሞከር ድንበር ላይ ወይም በረሃ ውስጥ ለመሞት ነበር፡፡ በሱማሌ በኩል በአርትሼክ ወደ የመን ያወጣል ስለተባልኩ፣ በዛው መንገድ ጉዞ ጀመርኩና አርትሼክ ድንበር ላይ በፖሊስ ተያዝኩ፡፡ አንድ አምስት ቀን ያህል ከታሰርኩ በኋላ በሥፍራው የነበረውን የመቶ አለቃ በያዘው ጠመንጃ እንዲገላግለኝ…
Read 3622 times
Published in
ዋናው ጤና
በተለያዩ በሽታዎች ተይዘው አስታማሚና የቅርብ ርዳታ በማጣታቸው ምክንያት በየቦታው የወደቁና ዝናብና ፀሐይ እየተፈራረቀባቸው ለከፍተኛ ስቃይና ችግር የተዳረጉትን ወገኖች እያነሳ የሚንከባከብና የሚረዳ አንድ ምግባረ ሠናይ ድርጅት መኖሩን ሰማንና ሰሞኑን ወደ ሥፍራው ሄድን፡፡ በሮታሪ ኢንተርናሽናል ሥር የሚገኘው የፍኖተ ሮታሪ በጐ አድራጊ ክለብ…
Read 2892 times
Published in
ዋናው ጤና