ዋናው ጤና
Monday, 05 March 2012 14:19
ከአዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ተዘረፈ የተባለ መድሃኒት ደሴ ላይ ተያዘ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
አዲስ አበባ ከሚገኘው “አዲስ መድሃኒት” ፋብሪካ በግለሰቦች ተዘርፎ የወጣ ነው የተባለ ግምቱ ከ1.5 ሚሊዬን ብር በላይ የሆነ የተለያዩ መድሃኒቶችን የያዘ እሽግ ካርቶን በደሴ ከተማ በህገወጥ መንገድ ሊከፋፈል በተከማቸበት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የፋብሪካው ባለቤቶች የተዘረፍነው ከ2 ሚ. ብር በላይ መድሃኒት…
Read 27411 times
Published in
ዋናው ጤና
Monday, 05 March 2012 14:17
“ዐይን ከጽዮን” አንዲት ታዳጊ ታደገ “ሦስተኛው የጤና ምሽት” ረቡዕ ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“ዐይን ከጽዮን (Eye from zion)” የተባለ የእስራኤል በጐ አድራጊ ሀኪሞች ቡድን ለአንዲት ኢትዮጵያዊት ታዳጊ ሕፃን ነፃ የህክምና አገልግሎት በማድረግ ህይወቷን ታደገ፡፡ አዲስ አበባ ከሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ መግለጫ እንደሚጠቁመው ዶክተሮቹ በጊዜ ባይደርሱላት ህመሙ ይገድላት ነበር፡፡በእስራኤሉ የቴልሃሾሜር ሆስፒታል በሚገኘው የቻይም ሳባ ሕክምና…
Read 26572 times
Published in
ዋናው ጤና
የጭንቅላት፣ የአንገት፣ የትከሻና የህብረሰረሰር አቀማመጥን ጤናማ እንዲሆን በማድረግ ነፃ የነርቭ የአየርና የደም ፍሰት እንዲኖር ያደርጋል የተባለ ትራስ አገራችን ውስጥ ተመረተ፡፡ ሰርቪካል ትራስ የሚል ስያሜ የተሰጠው ይኸው ትራስ በደንገል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እዚሁ አገራችን ውስጥ መመረት የጀመረ ሲሆን ትራሱ በአንገት…
Read 28733 times
Published in
ዋናው ጤና