ዋናው ጤና
“ያገባናል” የበጐ አድራጐት ድርጅት ከ“ሻዴም ሚዲያና ኮሙኒኬሽን” ጋር በመተባበር በ46ቱም የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የሚተገበር “ጤናማነት ለራስ” የተሰኘ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የማንቂያ ንቅናቄ ሀሙስ መጋቢት 3 ቀን 2012 ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Read 3430 times
Published in
ዋናው ጤና
ፋብሪካው ጥቅም ላይ የዋሉ ጠርሙሶቹን በግዥ ይሰበስባል ከሚያገኘው የሽያጭ ትርፍ ላይ በዓመት 20 ለሚደርሱ የኩላሊት ህሙማንን የሚያሳክምና ለህሙማኑ ነፃ የመጠጥ ውሃ የሚያቀርብ የውሃ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ፡፡ በጎልድ ግሩፕ እየተመረተ ለአገር ውስጥ ገበያ የሚቀርበው ‹‹ጎልድ ውሃ›› ምንም አይነት ሰው ሰራሽ ማጣፈጫዎች…
Read 4355 times
Published in
ዋናው ጤና
- የአገር ውስጥና የውጭ ተቋማት ይሳተፋሉ - ‹‹ለ30 ሺህ ሰዎች ነፃ የምክር፣ የምርመራና የህክምና አገልግሎት ይሰጣል›› በአዲስ አበባ የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች ማህበር አዘጋጅነት የሚካሄደው “ለጤናዬ እጠነቀቃለሁ” የጤና ኤክስፖ የፊታችን ሰኞ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከፈታል፡፡ እስከ ረቡዕ ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት…
Read 4161 times
Published in
ዋናው ጤና
በየወሩ ለ90 ህሙማን ነፃ ህክምና ይሰጣል ፓስተር ዮሴፍ እውነቱ በተባሉ ባለሀብት የተከፈተው ራፋ ክሊኒክ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፤ ክሊኒኩ በአገራችን በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ የመጣው የአዕምሮ ሕሙማን በቂ ሕክምና ለማግኘት የሚችሉበትን ዕድል በማመቻቸት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ…
Read 4237 times
Published in
ዋናው ጤና
- በየዓመቱ 13 ሺህ ዜጎች በኤችአይቪ ሳቢያ ሕይወታቸውን ያጣሉ - አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የስርጭቱ መጠን 4.5 በመቶ ደርሷል - ከአራት ሴተኛ አዳሪዎች አንዷ የኤችአይቪ ቫይረስ በደሟ ውስጥ ይገኛል በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ኤድስ በሽታ የወረርሽኝ ስጋት ማንዣበቡ የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ…
Read 4139 times
Published in
ዋናው ጤና
• በልመና የሚመጡ የህክምና ቁሳቁሶች ያለ ቀረጥ ቢገቡ መልካም ነበር • ለጉንችሬ ሆስፒታል የ13.5 ሚ. ብር የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ዘላለም ጭምዴሳ ከአጋሮቻቸው ጋር በመሆን ከአሜሪካን ሀገር ያሰባሰቡትን 13.5 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተለያዩ የህክምና…
Read 5107 times
Published in
ዋናው ጤና

