ፖለቲካ በፈገግታ
( እውነት እውነቱን ብቻ) ወዳጆቼ፤ በዚህ አምድ ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ… በሳምንቱ ውስጥ የተከናወኑ ፖለቲካዊ ሁነቶችን እንደወረደ እናቀርባላችኋለን-እውነት እውነቱን ብቻ! ለዛሬ እስቲ ከትግራይ እንጀምር፡፡ የሳምንቱን የፖለቲካ ወሬ!እናላችሁ ከሰሞኑ ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የፕሬዚዳንት ቢሮ በተፃፈ ደብዳቤ ከፍተኛ ሃላፊዎች ከሥልጣናቸው…
Read 407 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 28 October 2023 20:09
ጦርነቱ የእስራኤልን ኢኮኖሚ ዋጋ እያስከፈለ ነው የጋዛ ጦርነት በቀን 246 ሚ. ዶላር ያስወጣታል
Written by ኤሊያስ
የእስራኤል -ሃማስ ጦርነት ከመቀስቀሱ በፊት፣ በእስራኤሏ ኢሜክ ሄፈር ከተማ ውስጥ ያለው የጄሬሚ ዌልፌልድ ቢራ ፋብሪካ፣ በወር 50 ሺ ሊረትር ቢራ ያመርት ነበር። በመላ አገሪቱ ያሉት 14 ምግብ ቤቶቹ ደግሞ በየቀኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ደንበኞችን ያስተናግዱ ነበር። ግጭቱ ከተከሰተ ሁለት ሳምንት ወዲህ…
Read 428 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“ብልፅግና” ሥልጣን ላይ እያለ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፖለቲካ ንፍቀ ክበብ ውስጥ ለረዥም ዓመታት በንቃት የታገሉት (በዋናነት ከገዢው ፓርቲ ጋር) የአፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፤ ከሰሞኑ ከፓርቲ ሃላፊነታቸው መልቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ ፖለቲከኛው ወደ አገር ቤት እንደማይመለሱም ነው የተናገሩት-…
Read 528 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሥልጣኑም ሃብቱም ለሁላችን ይበቃናል የብልፅግና መንግስት ሹማምንቶችና ካድሬዎች በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው ስለአገሪቱ ልማትና ዕድገት ከልባቸው ቢያወሩንና ቢነግሩን ምንኛ በታደልን ነበር፡፡ (እነሱም ምንኛ በታደሉ ነበር!) የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች (የገዢውም የተቃዋሚውም) የሚሟገቱትና የሚከራከሩት በፖሊሲ፣ በሥራ ፈጠራ፣ በኑሮ ውድነት፣ በድህነት ቀረፋ፣ በኢንቨስትመንት ማስፋፊያ፣…
Read 924 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሞቱም፣ ስደቱንም፣ ውድመቱም፣ ጥሰቱም ቀጥሏልሰብአዊ ቀውሱ ወደ ጎረቤት አገራት እንዳይዛመት ተሰግቷል የሱዳን የጦር ጄነራሎች በየፊናቸው አገሪቱን በበላይነት ለመቆጣጠር ለሦስተኛ ሳምንት መፋለማቸውን ቀጥለዋል-የተኩስ አቁም ስምምነቶችን በተደጋጋሚ እየጣሱ፡፡ እስካሁን በጦርነቱ ከ500 በላይ ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፤ ከ4500 በላይ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሱዳን ጤና ሚኒስቴር…
Read 706 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ኢትዮጵያውያን ከሱዳንም ጦርነት ብዙ የምንማረው አለ “በዓለማቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ የሰብዓዊነት ፅንሰ ሃሳብን ጠፍቷል” ሱዳናውያን ኤሊያስ ባለፈው ሚያዝያ 7 ቀን 2015 ዓ.ም የተቀሰቀሰውና ላለፉት 14 ቀናት ተጠናክሮ የዘለቀው የሱዳኑ ውጊያ ሰሞኑን በአሜሪካ አሸማጋይነት በተደረሰው የ72 ሰዓታት የተኩስ አቁም ስምምነት ሳቢያ፣ በአንዳንድ…
Read 865 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ