ፖለቲካ በፈገግታ
“በምርጫ ያላሸነፉ ተቃዋሚዎችን መሾም ህገ መንግስቱን መጣስ ነው” ወዳጆቼ፤ በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ወር ላይ እንገኛለን፡፡ በዚያ ላይ አዲስ መንግስት በመመስረት ሂደትም ላይ ነን፡፡ ዓለም ሁሉ ዓይኑን ኢትዮጵያ ላይ አድርጓል። ያለ ምክንያት አይደለም (ተዓምር እየተሰራ ነው!) ከጥቂት ቀናት በፊት የአዲስ አበባ…
Read 791 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
በአሜሪካ በሁለቱም ፓርቲዎች ውስጥ በርካታ የመርህ ሰዎች አሉ፤ የመርህ ፓርቲ ግን የለም።አሌክሊስ ዲ ቶኩቪሌበጦርነት ልትገደል የምትችለው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፤ በፖለቲካ ግን በተደጋጋሚ ልትገደል ትችላለህ፡፡ ዊንስተን ቸርችልበአብዛኛው ቋንቋ እውነትን መደበቂያ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል።ጆርጅ ካርሊንቃላት ሃቀኛና መልካም ሲሆኑ ዓለምን ሊለውጡ ይችላሉ።ቡድሃመጥፎ…
Read 725 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“ኢትዮጵያ እናታችን ናት፤ እናት ከሌለች ቤተሰብ ይበተናል” ወዳጆቼ፤ ለካ የሳምንትም “ታሪካዊ” አለው። በርግጥም ሳምንቱ ታሪካዊ ነበር። በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይና በአደይ አበባ፣ የአዲስ መንግስት ምስረታ ተከናውኗል። በመንግስት ምስረታው ላይ ምን ደስ አለህ አትሉኝም? የአፍሪካ መሪዎች ስለ ኢትዮጵያ በአደባባይ የልባቸውን…
Read 580 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ወዳጆቼ፤ ለመሆኑ ታላቋ አገራችን ኢትዮጵያ እንደ አሁኑ ከየአቅጣጫው በፈተና የተወጠረችበት ጊዜ ኖሮ ያውቃል? (ቢኖርም ባይኖርም ለወደፊትም ፈጽሞ አይግጠማት!) ያለ ኃጢያቷ መከራዋን በላች እኮ! ከውስጥም ከውጭም እኮ ነው እየተናጠች ያለች በአንድ በኩል እነ ግብፅና ሱዳን የጎን ውጋት ሆነውባታል- በፈረደበት የህዳሴው ግድብ…
Read 1659 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“ዓለማቀፍ ሚዲያዎች የታጣቂውን ቡድን አጀንዳ በማራመድ በትግራይን ያለውን ሁኔታ ያባብሱታል አያቃልሉትም” ኡጋንዳዊው ጋዜጠኛ ኩንጉ አል-ማሃዲ አዳም ከትናንት በስቲያ ሃሙስ በድረ ገፅ ባሰፈረው ፅሁፉ፤ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የታጣቂውን ህውሃት ቡድን አጀንዳ በማራመድ በትግራይ ያለውን ሁኔታ ያባብሱታል እንጂ አያቃልሉትም ሲል ክፉኛ ተችቷል።…
Read 1065 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
እኔ በግሌ “ፕራንክ” የሚሉት ነገር ብዙም አያዝናናኝም፡፡ ሰውን መሸወድ፣ ማጃጃል፣ማታለል፣ ማደናገር፣ ማስደንገጥ ወዘተ… ልዩ ጥበብ ወይም ችሎታ አይጠይቅም፡፡ ድፍረት ብቻ ነው የሚፈልገው፡፡ እንደውም ፕራንክ አንዳንዴ ከ”አፕሪል ዘ ፉል” ጋር ይመሳሰልብኛል፡፡ በእርግጥ “አፕሪል ዘ ፉል” በዓመት አንዴ ነው የሚመጣው፡፡ በነገራችን ላይ…
Read 1223 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ