ፖለቲካ በፈገግታ

Saturday, 04 February 2023 18:48

ከግጭት አዙሪት እንዴት እንውጣ?!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ያልሞከርናቸውን ነገሮች ብንሞክርስ ለህዝባችንና ለሃገራችን ብለን! ባለፈው ሳምንት በሸዋሮቢትና አካባቢው የተከሰተው ግጭትና የደረሰው ጉዳት አስደንጋጭ ቢሆንም ከአሁን በፊት ተከስቶ የማያውቅ አይደለም። በቅርብ ዓመታት ብቻ ተመሳሳይ ግጭት እልቂትና ውድመት ቢያንስ ለሦስት ጊዜያት ያህል መከሰቱ ይታወቃል። አጣዬ ከተማ ከሰሞኑ ጋር ለሦስተኛ ጊዜ…
Saturday, 28 January 2023 21:13

አሳፋሪና አስደንጋጭ ክስተቶች!!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ህገ ወጥ ተግባራትን የፈፀሙ የሀይማኖት አባቶች ከሥልጣነ ክህነት እንዲነሱ ተወሰነ” አንዳንድ ሳምንት ጨፍጋጋ ነው። በአስደንጋጭና አሳፋሪ ክስተቶች የተሞላ። (“አንዳንድ ቀን አለ ኮረኮንች የበዛው” የሚለው የነ.መ ግጥም ትዝ አለኝ!) ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአገራችን ትንሽ የሰላም አየር መተንፈስ ስንጀምር፤ ከእልቂት ዜና እፎይ…
Rate this item
(4 votes)
 የሃይማኖቱን ሽኩቻ ሰከን ረጋ ብናደርገው ይሻላል! ወደ ዛሬው የፖለቲካ በፈገግታ ዋነኛ አጀንዳዬ ከመግባቴ በፊት አንድ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ያነጣጠረ ትዝብቴን ሳስቀድም። በእርግጥ ይህ ትዝብቴ ለዋነኛው አጀንዳዬ ማጠናከሪያ እንደሚሆነኝ አምናለሁ። (“ከእናንተ ባላውቅም” ነው የሚለው ሃበሻ የልቡን ተናግሮ!) የዩቲዩብ ቻናሉ የአንዲት ወጣት…
Rate this item
(2 votes)
ዓለም የአፍሪካ መሪዎችን ጥበብና ሃሳብ ትፈልጋለች ተብሏል - አሜሪካ ከአፍሪካ “አዲስ ፍቅር ይዞኛል” እያለች ነው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ባለፈው ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የዩኤስ- አፍሪካ ጉባኤ ላይ አገራቸው ለአፍሪካ በድጋፍና በኢንቨስትመንት 55 ቢሊዮን ዶላር ፈሰስ እንደምታደርግ አስታውቀዋል።ፕሬዚዳንቱ በአፍሪካ ንግድና…
Rate this item
(1 Vote)
- ኢትዮጵያ ሁሌም የምታተርፈው ከዘላቂ ሠላምና መረጋጋት ነው - የተመድ ዋና ኃላፊ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ ከጠቅላዩ ጋር መክረዋል - አሜሪካ ለመልሶ ግንባታው የ10 ቢ. ዶላር ድጋፍ ቃል ገብታለች - ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ህብረት ሞገስ ማግኘት አስተዋፅኦ አድርጋለች የዘንድሮ የፅዮን ማርያም ክብረ…
Rate this item
(0 votes)
• “እዚህ ያለነው በኢራን ለታፈኑት ድምጽ ለመሆን ነው” • “ህፃናት እየተገደሉ ባሉበት ሁኔታ እግር ኳስ ትርጉም የለሽ ነው” • ተጫዋቾች በመቃወማቸው በመንግስት ጥርስ ውስጥ ገብተዋል የኢራናውያን ተቃውሞ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ትኩረት ስቧል፡፡ የኳስ ደጋፊ ኢራናውያን ብቻ ሳይሆኑ ተጫዋቾችም ለተቃውሞው ድጋፋቸውን…
Page 2 of 40