ፖለቲካ በፈገግታ
· “የቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያ”?-- “የዶ/ር ነጋሶ ኢትዮጵያ”?---”የደርግ ኢትዮጵያ”???· መንግስትን፤ “ኢትዮጵያዊነታችንን” መልስልን ----ብለን ብንከሰውስ ? አያችሁልኝ … “የከፍታ ዘመን” በምኞት ብቻ እንደማይመጣ! አዲሱ ዓመት ገና ከመጥባቱ ከወደ ኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሰማናው ድንበር ተኮር ግጭት ያሳፍራል፡፡ የሚያሳፍረው ከወትሮው በተለየ በክልሎቹ ታጣቂ…
Read 10279 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• የ”ፍቅር ቀን” ማለት ተቃዋሚዎች ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር እራት ሲበሉ--- • የቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ”፤የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያጅብ ድንቅ ዜማ ነው--- ልማታዊ መንግስታችን፤የሚሊኒየሙ 10ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ፣መጪው ዘመን “የኢትዮጵያ ከፍታ” ይሆናል ብሏል፡፡ እኛም ቢሆን ነው ብለን ተቀብለናል። መንግስትን ማመን አስቸጋሪ ቢሆንም (ማንኛውንም መንግስት…
Read 6996 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ዓይኖች ሲገለጡ -----የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ደብሊው ቡሽ አንድ ማለዳ፣ እየሮጡ የአካል እንቅስቃሴ ሲያደርጉ፣ የመንገዱ ጥግ ላይ ካርቶን የያዘ አንድ ትንሽ ልጅ ያያሉ፡፡ ስለ ልጁ ለማወቅ ጉጉት ያድርባቸውና ጠጋ ብለው፤“ማሙሽዬ፤ ካርቶኑ ውስጥ ምንድን ነው ያለው?” ሲሉ ይጠይቁታል፡፡ ትንሹ ልጅም፤ “የድመት…
Read 20904 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ከዚህ በታች የቀረቡት ቁርጥራጭ ሃሳቦች የዛሬ ዓመት ግድም በአገራችን የህዝብ አመጽና ተቃውሞ ተቀስቅሶ በነበረበት ወቅት በተለያዩ ጊዜያት የተከተቡና ፌስቡክ ላይ ፖስት የተደረጉ ናቸው፡፡ ከጭንቀት፣ ግራ ከመጋባት፣ ከፍርሃት፣ መጪውን ካለማወቅ፣ ተስፋ ከመቁረጥ፣ ለራስ ደህንነት ከመፍራት፣ አገርን ከመውደድ (ወይም ነፍስን)፣ በዕጣ ፈንታችን…
Read 9609 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
መቼም እንኳንስ ለእንደኛ አገሩ ህዝብ ቀርቶ በዕድገት ለገሰገሱትም ሆነ በሃብት ለመጠቁት የዓለማችን ህዝቦችም ቢሆን አንዳንድ የማይፈቱ ችግሮችና እንቆቅልሾች አንዳንዴ አይጠፉም። የእኛን ትንሽ አሳሳቢ የሚያደርገው ኑሮአችን ሁሉ በችግሮችና በእንቆቅልሾች የተበተበ መሆኑ ነው - አንዳንዴ ሳይሆን ሁልጊዜ፡፡ እናም ሁሌም ጥያቄዎች አሉን -…
Read 7652 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
(የዚህ ዓምድ ወቅታዊ ዓላማ፤ ድንጋይ የመወራወር ባህልን ተረት በማድረግ፣ ሀሳብ የመወራወር ባህልን ማዳበር ነው!!) ህዝብ፤ “ንጉስ” መሆኑን አትጠራጠሩ!! - ሥራ ለመፍጠር፣ሥራ መንጠቅ … መፍትሄ አይደለም! - መንግስት ሁሌም አገልጋይ ነው፤ ህዝብ ደንበኛ ነው! ባለፈው ማክሰኞ ጠዋት ላይ ነው፡፡ ካዛንቺስ በሚገኝ…
Read 6592 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ