ማራኪ አንቀፅ
ውድ እግዚአብሔር፡- ወንድሜን ጆሲን በጣም ነው የምወደው፡፡ ስነግረው ግን ገፍትሮ ጣለኝና አስለቀሰኝ፡፡ እናቴ እሱም ሊወደኝ እንደሚገባ ነግራኛለች፡፡ አንተስ ምን ይመስልሃል? -ሳሚ - ውድ እግዚአብሔር፡- ጓደኛዬ ሮዝ ጫማ ተገዝቶላታል፡፡ እኔ ደሞ ጫማውን ፈለኩት፡፡ መፈለጌ መጥፎ ነው እንዴ? ልሰርቃት ወይም ሌላ ነገር…
Read 5249 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ነ.መ እናቴ እንደአገር ናት ሁሉን ትሰጣለች እናቴ ስትያት… የእናቴ ሙዳይ ነሽ ጅል - ቀን ያልገለጠሽ! መቃብር ፈልፍሎ፣ ልቤ እናቴን ሲሻ ቃሏ ያፍነኛል፣ የአደራዋ ግርሻ! ስጦታዋን ሳልከፍት፣ ያውም የእምዬን እጅ ይጨንቃል መክረሜ፣ ፍቅርሽን ሳላውጅ፡፡ ዳተኛ ልቤ ውስጥ፣ ያላገኘሽ ቦታ ልግመኛ አንጀቴ…
Read 6400 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ጥቁር ድል በደም ላይ ስጋ ተቆርሶ ከጐድን አጥንት ከስክሶ ከኑሮም ነብስ ለግሶ ከምድርም እሰማይ ደርሶ ታሪኩን በወርቅ የፃፈ ለትውልድ ዘር ያተረፈ ገናናው እንደ ተራራ ሣተናው እንደ ደመና ታምኖልኝ እንደ ወይራ ወረሰኝ የሱ ድል ዝና ስስት አያውቅ እሱነቱ እምነት ታጥቆ እስከ…
Read 6008 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ታማኝ ባልነበርሽ ጊዜ እንኳን እወድሽ ነበር፡፡ ታማኝ ብትሆኚ ምን ላደርግ ነበር? ዣን ባፕቲስት ራኪን (ፈረንሳዊ ፀሐፌተውኔት) ያለፍላጐት ታማኝ ከመሆን ይልቅ ጭርሱኑ ታማኝ አለመሆን ይሻላል፡፡ ብሪግቲ ባርዶት (ፈረንሳዊት የፊልም ተዋናይትና የእንስሳት መብት ተከራካሪ) አዎ…ጋብቻው ተመልሶ ሊጠገን በማይችልበት ደረጃ እስከፈራረሰበት ጊዜ ድረስ…
Read 6908 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Saturday, 25 February 2012 14:47
ወስብሃት ለፍጥረቱ
Written by ከኢሳያስ ከበደ የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም ለጋሽ ስብሃት እረፍት መታሰቢያ
የፍጻሜው ዳር ድንበሩ የአዙሪት ሽክርክሩ ቆም አለና ለዘንድሮ ጥይት ወጣ ተስፈንጥሮ ክብ ቀለበት ህይወት አምሳል የገጠመ መስመር ጥቅልል ቀጣይ መስሎ ሩቅ ዑደቱ ድንበሩን ጣሰ ጥይቱ በስመአብ ብሎ ሩቅ ጀምሮ ምስጢረ አለም ካብ በርብሮ የአለም የሥጋ ዕቃ ዕቃ ሳይገባው ኖሮ ሙዚቃ…
Read 4799 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ