ማራኪ አንቀፅ
ስለ ፍላጐት 1/ በክፍል ውስጥ እየተማርኩ ወረቀት ላይ ስሞነጫጭር ብዙ ጊዜ በመምህሮቼ እጅ ከፍንጅ እየተያዝኩ የዘለፋ እና የወቀሳ ቅጣቶች ተፈጻሚ ሆነውብኛል፡፡ 2/ ታክሲ ላይ ወይም አውቶብስ ውስጥ ወይም መንገድ ላይ ድንገት በሚፈነዳ አስበርጋጊ ድምጽ የማደንቃቸውን ገጣሚዎች ግጥም ሳነበንብ ያለምንም ህጋዊ…
Read 7218 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
አቶ ግርማና አቶ ሰይፉ በልብስ ስፌት ሙያ ላይ ተሰማርተው አንድ ሱቅ በጋራ በመክፈት ለብዙ ዓመታት አብረው ሰርተዋል፡፡ አቶ ግርማ የጉራጌ ብሔረሰብ ተወላጅ ሲሆኑ አቶ ሰይፉ ደግሞ አማራ ናቸው፡፡ በ1990 ዓ.ም አቶ ግርማ ለመስቀል በዓል ወደ ትውልድ አገራቸው ሲሄዱ ጓደኛው አቶ…
Read 12543 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የጉራጌ ብሔረሰብ የኢኮኖሚ መሰረት ግብርና ቢሆንም ለአትክልት፣ ለአዝርዕትና ጥራጥሬ እንዲሁም ለእንስሳት እርባታ ምቹ የሆነው የእርሻ መሬቱ በፊውዳል ባለስልጣናትና ባለጉልት በመነጠቁ አብዛኛው የብሔረሰቡ አባላት መሬት አልባ ሆነው መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ ከተዛባው የፊውዳሉ የመሬት ስሪት በተጨማሪ ህዝቡ ሰፍሮ የሚገኝበት መሬት አብዛኛው ክፍል ለሰብል…
Read 14129 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ወላጅ መጽናኛ!አንድ ዘመን ሄደ፣አንድ ዘመን መጣ፣በአንድ አመት አረጀሁ፣በአንድ አመት ጐረመስኩ፣በራሴ ሲያልፍብኝ፣ በልጄ እየደረስኩ፡፡ እምሻው ገ/ዮሐንስሰው፣ ጊዜና ወርቅ!በትውልድ እድገቱ ኑሮውና ሞቱ አድርጐ እንደ ጥላው በእለትና ወራት አመታት፣ ዘመናት ቀምሮ እያሰላው እንደ አፈር ቆንጥሮ እንደ አፈር አንጥሮ የሰው ልጅ ባይቀባው የክብርን ቀለም፣…
Read 6141 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ