ማራኪ አንቀፅ

Rate this item
(2 votes)
--የሕዝብ አስተያየት አፈጣጠር ሰዎች በአካባቢያቸው ካለው ዓለም ጋር ዘወትር በሚያደርጉት ግንኙነት ወቅት ይከሰታል፡፡ ዘወትር ከመገናኛ ብዙኃን፣ ኢንተርኔት፣ ሶሻል ሚዲያ፣ የፖለቲካ መሪዎች፣ ጓደኞችና የቤተሰብ አባላት አሳማኝ መልዕክቶች ይጐርፋሉ:: እንዲሁም የሕዝብ ጉዳዮችን በተመለከተ ከትምህርት ቤቶች፣ ከመንግሥትና የፖለቲካ ድርጅቶች ሰዎች መረጃዎችን ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም…
Saturday, 01 August 2020 13:03

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 የሚስቱን ግትርነት የታዘበው ጐልማሳው ሙሴ ሃኔቡ አድማው የምሳ ግብዣውንም ሆነ ሴንት-ቶማስን መጐብነትን እንደሚያደናቅፍ ሊነግራት አስቦ ከንቱ ልፋት ሲሆንበት ተወው፡፡ “ያዘጋጀውን ምግብ ለምን እንጥለዋለን? ደግሞም እነዚያን ሰዎች ለመጋበዝ መፈለጌን ታውቃለህ፡፡ ጋብቻው ቢፈፀም ደግሞ ከማንም በላይ ጥቅሙ ላንተው ነው:: ግብዣው የግድ ነውና፡…
Rate this item
(1 Vote)
ሕውሓቶች የመንግስትን የሥልጣን ወንበር ባልተገባ መንገድ ከተቆጣጠሩ በኋላም ሆነ ገና በርሃ በሽፍታነት ሙያ ሳሉ ጀምሮ፣ እንደ ዋልድባ ገዳም መነኮሳት መራር የሆነ መንፈሳዊ ትግል ያጋጠመው ሌላ ስለመኖሩ እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ከዚህ ቀደም ባየናቸው የምስክርነት ቃልና ከአንዳንድ አፈትላኪ ሰነዶቻቸው መታዘብ እንደሚችል፤ ሕውሓት ዋልድባ…
Saturday, 11 July 2020 00:00

ማራኪ አንቀፆች

Written by
Rate this item
(2 votes)
እንባቆም፡- ጉዳት ወይም ችግር አግጦ በራሳችሁ ላይ ሲደርስ ይነዝራችኋል፤ የሌላ ሌላ ግን የገለባ ያህል አይከብዳችሁም…ያም ሆነ ይህ ጦርነት እጅግ አክሳሪና ውድ ዋጋ የሚያስከፍል መሆኑን ማጤን አለባችሁ… የቀደመ ታሪክ ማስታወስም ይበጃል፡፡አባ ዘዮሐንስ፡- ለመሆኑ ለግብጽ አጀንዳ መንግሥታችን ምን መለሰ?አዱኛው፡- በመስታወት ቤት ውስጥ…
Friday, 26 June 2020 15:37

ዛሬም እንጠንቀቅ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
Rate this item
(3 votes)
--ሐሳቡ የታየኝ ሰው ሠራሽ ጥርሴን በገዛሁ ቀን ነበር፡፡ የማለዳውን ሁኔታ በጥራት አስታውሳለሁ፡፡ ለሁለት ሩብ ጉዳይ ሲሆን ነበር ከአልጋዬ በመውረድ ልጆቼ ሳይቀድሙኝ መታጠቢያ ቤት የገባሁት፡፡ የወርኅ ጥር የማለዳ አየር ቀዝቃዛ ሲሆን ሰማዩም በተበጣጠሱ ቢጫ ደመና የቆሸሸ መስሏል፡፡ በጠባቡ የመታጠቢያ ቤት መስኮት…
Page 6 of 15