ማራኪ አንቀፅ

Rate this item
(3 votes)
--ሐሳቡ የታየኝ ሰው ሠራሽ ጥርሴን በገዛሁ ቀን ነበር፡፡ የማለዳውን ሁኔታ በጥራት አስታውሳለሁ፡፡ ለሁለት ሩብ ጉዳይ ሲሆን ነበር ከአልጋዬ በመውረድ ልጆቼ ሳይቀድሙኝ መታጠቢያ ቤት የገባሁት፡፡ የወርኅ ጥር የማለዳ አየር ቀዝቃዛ ሲሆን ሰማዩም በተበጣጠሱ ቢጫ ደመና የቆሸሸ መስሏል፡፡ በጠባቡ የመታጠቢያ ቤት መስኮት…
Saturday, 13 June 2020 11:32

መፍጨርጨሪያዎቻችን

Written by
Rate this item
(0 votes)
...ኑሮን (ፖለቲካን) ማማረሩ ምንም ፋይዳ እንደሌለው እስካሁን ካልተገነዘባችሁ መቼም አትገነዘቡም፡፡ ማማረሩ የማይቀር ከሆነ ደግሞ አዲስ አይነት የማማረሪያ መንገዶችን ቢያንስ መሞከሩ ሳይሻል አይቀርም፡፡ ማማረር ካልቀረ የሚመር እና የሚሰለች ባይሆን አይሻልም? ምን ትላላችሁ?! የኑሮን ሱሪ ባንገት ማጥለቅ እና ማውለቅ ከተለማመዳችሁ፣ በአዲስ ዘዴ…
Monday, 18 May 2020 00:00

https://t.me/AdissAdmas

Written by
Rate this item
(4 votes)
Saturday, 02 May 2020 13:50

የትርፍ ጊዜ ሥራ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ቅዳሜ ስምንት ሰዓት ተኩል፡፡ አዲሱን ቤቴን ለማደራጀት፤ ቀስ እያልኩ የቤት እቃዎች ገዝቶ ማሟላት ከጀመርኩ አንድ ዓመት ሞላኝ፡፡ የቀረኝን የመጽሐፍ መደርደሪያ ለመግዛት በባልደረቦቼ ጥቆማ መሰረት፣ “ፍሎውለስ ፈርኒቸርስ” የሚባል ቤት መጥቻለሁ፡፡ የሱቁ ስፋት የትየለሌ፤ ምርጫውም ብዙ ዓይነት ነው፡፡ “የእንጨት ይሻልሻል የብረት?” አለኝ፣…
Saturday, 28 March 2020 11:42

ሰውየው ከውሻው ጋር

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ሰውየው ከውሳው ጋር እየተጓዘ ነው፤ የአካባቢውን ውበት በተመስጦ እያደነቀ:: ድንገት ግን አንድ ነገር ተከሰተለት-ለካንስ ሞቷል፡፡ አዎን…ለካንስ እሱም ሆነ ይሄ እግሩ ስር ኩስኩስ የሚለው ውሻ ከሞቱ ሰነባብተዋልና፡፡ መሞቱን መዘንጋቱ ደንቆታል፡፡ ምናልባትም ገና በቅርቡ በመሞቱ ይሆን? ይሆናል፡፡ ብቻ እሱና ውሻው ጉዟቸውን ቀጥለዋል፡፡…
Rate this item
(5 votes)
--የታሪክ ሰነዶች እንደሚያስረዱት፣ የመጀመሪያው የግብጽ መሪ ኸዲቭ እስማኤል፣ የዓባይ ተፋሰስ አገራትን ‹‹ውሃ›› ለማስገበር ወረራ አድርጓል፡፡ የግብጽ ጦር ሠራዊት አስቀድሞ ሱዳንን ያዘ፡፡ በ1868 ዓ.ም. ከከረን ወደ ደጋማው የኢትዮጵያ ክፍል ተመመ:: የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ዮሐንስ አራተኛ፤ ጦርነቱን መግጠም አልፈለጉም፡፡ ይልቁንም በዲፕሎማሲያዊ መንገድ…
Page 6 of 15