የግጥም ጥግ
የሻማ ብርሃን፣ የጨረቃ ብርሃን፣ የክዋክብት ብርሃን ከሁሉ ይበልጥ የሚፈካው ግን የፍቅር ብርሃን፡፡ ግሪይ ሊቪንግስቶንያንሾካሾክልኝ በጆሮዬ ሳይሆን በልቤ በኩል ነው፤ የሳምከውም ከንፈሬን ሳይሆን ነፍሴን ነው፡፡ጁዲ ጋርላንልብ ምን ያህል እንደሚይዝ ማንም ለክቶት አያውቅም፤ ገጣሚዎችም ጭምር፡፡ ዜልዳ ፊትዝጌራልድስለ አንተ ባሰብኩ ቁጥር ዘለላ አበባ…
Read 3473 times
Published in
የግጥም ጥግ
ባንድነት ተዛምዶ….ያንድነት ተቃርኖአንድም በዝማሬ ………አንድም በ’ንጉርጉሮ አንድም በዝማዌ..አንድም በአንባጓሮአንደዜም በብርዱ ……አንደዜም በግለት አንደዜም በዘፈን…….አንደዜም በማህሌት እንዲህ እኛ ና ኔ…..አንድም ሆነን ሁለት ቀናና ጠምዛዛ ………ትጉና ነባዙ ሐዘንም ይባቤ…….ጥፍጥፍ ጐምዛዛ እራስና ግርጌ ግርጌና እራስጌ አዲስ እና አሮጌ..በምኞት ትካዜ ከገባን ምናኔ እኮ እኛ…
Read 2977 times
Published in
የግጥም ጥግ
….. (እኔ ላንቺ ማሬ)አበባ ሞልቶልኝ - ዕድሜዬን ቀጥፌቄጤማ እያለ - እኔኑ አንጥፌወፎች ስላልበቁኝ - ጥርሶቼን አርግፌ .....እኔ ቀልጬልሽ - ሜዳ ላይ ፈስሼ - ለፍቅሬ ሳበራበገዛ መብራቴ - ልብሽ ሌላ ‘ያየ - ለግብዣ ከጠራ .....”.አይጣልብሽ አንቺው - ያ’ይምሮዬ ነገርአንቺን እያሰብኩኝ -…
Read 3487 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሞኝ እንደነገሩት“ፍቅር ያሸንፋል” ስትለኝ አምኜህ በጦርነት ሁሉ ልሰለፍ አብሬህ ደብተሬን ቀድጄ አድርቄ ወጥሬ ጋሻ ሰርቼበት ብዕሬን ፈልፍዬ ጦር አስቀርጬበት ጠላትን ወግቼ ለፍቅር ደምቼ…ካቀረቀርኩበት ቀና ብል የለህም ያሸንፋል ባልከኝ አንተ አልተሸነፍክም እኔ ነኝ ብቻዬን ፍልሚያውን አውጄ ጦሬን አበጅቼ እኔው ተማርኬ ራሴን…
Read 3107 times
Published in
የግጥም ጥግ
እንዳላዝን … እንዳልባባ ለኔ ሲሉ፡- እያነቡ የኔን ዕንባ እኔኑ በኔው፡- ዕንባ እያሉኝ እሹሩሩ … እሹሩሩ ለኔ ሲሉ ፡- ሁልዜም እንደኖሩ እስከዛሬም .. የሚኖሩ ነበሩ፡፡ እንዳላዝን … አባብለውኝ እንዳልስቅም ፡- አዝነውልኝ ከርቱዕ አንደበታቸው ዕንባዬ ፈሶ ከዕንባቸው ለኔ ብለው እውነት ለኔ ብለው…
Read 3296 times
Published in
የግጥም ጥግ
(በእውቀቱ ስዩም)በሰላላው መንገድየትየለሌ እግር፣ እንደ ሊጥ ባቦካውጸአዳ ጣትሽን ፣ጉድፍ እንዳይነካውማጡን እየዘለልሽዳጥ ዳጡን እያለፍሽጤዛ የወረረው ዛፍ እየተደገፍሽትንሽ ስትመጭብዙ ስታዘግሚሁለቴ ተራምደሽ፣ አስሬ ስትቆሚ...ለተደናገረው ፣መንገድ ስትጠቁሚየተላከ ሕጻን ፣አስቁመሽ ስትስሚ…እኔ ስናፍቅሽእኔ ስጠብቅሽእንደ ጉድ ተውቤላማልልሽ ጥሬበጆንትራ ዘይቤጠጉሬን አበጥሬጅማት እያጠበቅሁ፣ጅማት እያላላሁየገዛ ከንፈሬን ፣ቀርጥፌ እየበላሁ፡፡ስጠብቅሽ በጣምምስልሽ ነው…
Read 5429 times
Published in
የግጥም ጥግ