የግጥም ጥግ
(በአዲስ አድማስ 15ኛ ዓመት የግጥም ውድድር 2ኛ የወጣው ግጥም)ነበር ፍጹም ጨቅላ በጥቁር አፈር ላይ በጥቁር ተፀንሶጥቁር የወለደው ጥቁር ስጋ አልብሶ፣ ነበር ብላቴና ከጥቁር ገላ ውስጥ ነጭ ወተት ግቶ አጥንቱ የጸና የቆመ በርትቶ፣ ነበር ደቀ መዝሙር ጥቁር ብላቴናበነጭ ጠመኔ በጥቁር ሰሌዳ…
Read 4325 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሂስ የተወለደው ከጥበብ ማህፀን ነው፡፡ቻርልስ ቦውድሌር (ፈረንሳዊ ገጣሚ) የሚችሉ ይሰራሉ፡፡ የማይችሉ ይተቻሉ፡፡ (ምንጩ ያልታወቀ)አንተ እንደምትፈልግ ፃፈው፡፡ ሃያሲ እንዴት የተሻለ ልትፅፈው ትችል እንደነበር ለዓለም ያስረዳልሃል፡፡ኦሊቨር ጎልድስሚዝ(አየርላንዳዊ ፀሃፊ፣ ገጣሚና ሃኪም)ለሃያሲ ስንዝር ከሰጠኸው ቲያትር ይፅፋል፡፡ ጆን ስቴይንቤክ (አሜሪካዊ ፀሐፊ)ምላስህ የተሳለ ከሆነ ጉሮሮህን ይቆርጠዋል፡፡…
Read 3788 times
Published in
የግጥም ጥግ
Read 14017 times
Published in
የግጥም ጥግ
በሁለት ድንጋይ ልሰህ እንዳትጨርሰኝ - እጅግ አልጣፈጥኩም አንቅረህ እንዳትተፋኝ - እሬት ብቻ አልሆንኩምሁሌም እባብ ሆኜ - በልቤ አልተሳብኩም እንደእርግብ ታምኜም - ከታዛ አልበረርኩምበሁለት ድንጋዮች -አንዲት ወፍ ልመታ አነጣጥሬያለሁ - እየኝ በለዘብታ፡፡ ንገረኝ ሳኩራእንደ አገሬ አደይ ቀለመ ደማቁ እንደ መስኩ ንጣፍ…
Read 3657 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዕድል ከሰማይ እንደ መና አይወርድም፡፡ አንተ ትፈጥረዋለህ እንጂ፡፡ክሪስ ግሮሰሪበየቀኑ አንድ የሚያስፈራህን ነገር አከናውን፡ ያልታወቀ ሰውሁሉም ዕድገቶች እውን የሚሆኑት ከምቾት ቀጠና ውጭ ነው፡፡ ማይክል ጆን ቦባክነጋችንን እውን እንዳናደርግ የሚገድበን ብቸኛው ነገር ዛሬአችን ላይ ያለን ጥርጣሬ ነው፡፡ ፍራንክሊን ዲ.ሩዥቤልትየስኬት ምስጢር የለውም፡፡ የዝግጅት፣…
Read 5988 times
Published in
የግጥም ጥግ
ቀኑ የኔን ሃሳብውስጤን ከገለፀአንቺነትሽ በኔ ገብቶ እንደሰረፀ ሃሳቤን ልንገርሽየልቤን ስጦታ አበባ ያንስሻል ‹ወይን› አይሰጠኝ ደስታተመልከቺ ፍቅሩን ያንቺን ልዩ ቦታወስደሽ ከጣቴ ላይ የደሜን ጠብታ፡፡ትዝታ ድምፅሽ ሲቀያየር ሆነሽ አጠገቤፍስስ የሚልብኝቆራጥ ያልኩት ልቤ ያልሆንኩትን ሆኖ እኔነ ጠፍቶእያሰብኩኝ አንቺን መናፈቄ በዝቶሲቀያየርብኝ መውደድና መጥላትመከልከል መለገስመጨከን…
Read 5263 times
Published in
የግጥም ጥግ