የግጥም ጥግ
ዝም ብንል ብናደባዘመን ስንቱን አሸክሞን፤የጅልነት እኮ አይደለምእንድንቻቻል ነው ገብቶን፡፡ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅንቅልስልሱ ይሁዳይሁዳማ ቅልስልስ ነውአቅፎና ደግፎክርስቶስን ሰጠለሞት አሳልፎ፤የኛ ዘመን ሰው ግንሰቅሏችሁ ሲያበቃበፈገግታ ክቦ፤አቅፎ ይስማችኋልአይኑን በጨው አጥቦ፡፡ አማኑኤል መሀሪስሙነኛ ስንኝየህዝቦች ልቦናበታሪክ አንደበት፤‹‹ንጉሥ ነህ!!›› ባለ አፉየሆሳዕና ለት፤‹‹ስቀለው!!!›› ይልሀልውሎ አድሮ እንደ ዘበት፡፡…
Read 2905 times
Published in
የግጥም ጥግ
ትዝ ይልሻል ውዴ ሆዴ፣ አንቺ የልቤ ሁዳዴ!ፆም እንያዝ ተባብለንእንዳቅማችን ተሟሙተንአንድ ሆቴል “በልተን ጠጥተን”“ቦዩን አልጋ አለ ወይ?” ብለንትዝ ይልሻል ምን እንዳለን? “ይቀልዳሉ እንዴ ጋሼ?እንኳን አልጋው ይቅርናጨለማው ተይዟልኮ!” አለን፡፡ ዕውነትም ዙሪያውን ብናይ፤ ጨለማው በመኪና ሞልቶ መኪናው በጥንዶች ትንፋሽ፣ የፍቅር ምጥ ሳግ አግቶዕውር…
Read 3806 times
Published in
የግጥም ጥግ
አንድ ባለመደብር ሰውዬ ወደ ሁሉን - አዋቂ ነኝ ባይ (Know it all) ወዳጁ ጋ ሄዶ፤“ጠዋት ጠዋት ስነሳ ጤና አይሰማኝም፡፡ የዞረ-ምድር እንዳለበት ሰው ጥውልውል ያደርገኛል” አለው።ሁሉን አዋቂው ሰውም፤ “ማታ ስትተኛ ወተት ጠጣ” አለው፡፡ ባለመደብሩ፤ “እኔማ በየማታው ወተት ሳልጠጣ አድሬ አላውቅም”ሁሉን አዋቂነኝ…
Read 3824 times
Published in
የግጥም ጥግ
ከትከሻዬ ጫፍ ግራና ቀኝ ካለው፣ጉቶ የመሳሰለ ብቅ ያለ መሰለኝ፣ይኸ እንግዳ ነገር እጅጉን ገረመኝ፡፡ የህልም ነገር ሆኖ መች አድሮ መች ውሎ፣አየሁታ ወዲያው ጉቶው ክንፍ አብቅሎ፡፡ ወደፊት ወድሬ ሁለቱን እጆቼ፣ እግሬን ወደ መሬት ወደታች ዘርግቼ፣ በእነዚህ ረጃጅም ሰፋፊ ክንፎቼ፣ ከፍ ከፍ ወደ…
Read 3211 times
Published in
የግጥም ጥግ
ክፉ ግዜሽ አልቆ እንባ ከአይንሽ ደርቆሰቀቀንሽ አልፎጥቀርሻሽ ተገፎጉዳትሽ ታክሞአጉል ስምሽ ቀርቶብሩህ ፀሐይ ወጥቶማቅሽን አውልቀሽጥበብሽን ለብሰሽ ጎጆሽን አሙቀሽአደይ ተከናንበሽጤናዳም፣ አሪቲ፣ ቄጤማ ጎዝጉዘሽበጎችሽ ሳይጎድሉ ሁሉንም ሰብስበሽ ክብርሽ ተመልሶ ቃል ኪዳንሽ ደርሶልጆችሽ ተዋደውተስማምተው - ተግባብተውስትስቂስትስቂስትስቂ የማየውሃገሬ ንገሪኝ ዘመኑ መቼ ነው?ተጻፈ፡- ፯/፯/፳፻፭ ንጋት ፲፪፡…
Read 3723 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሰው በላቡ ካልገራው፣ ውሀ ብቻውን ሰው አይፈው-ስም፣ሀገር በእውቀት ሳይጠመቅ፣ ከድንቁርና ሰው አይካ-ስም፡፡‹‹የአባይ ፍቅርም›› ተምሳሌት ነውመንታ ትርጉም፣ መንታ እውቀት፣አንድም የሰነፍ ፍቅር ሕይወት፣አንድም የታላቅ ወንዝ እውነት!ይህን ቅኔ ያጤነ ሰው፣ ‹‹ነቢይ ባገሩ...››ን ቢያስታው-ስም፣የቁጭት ግድቡ ተደርምሶ፣ የሀገር ፍቅሩ ደለል ቢለብ-ስም፣እርግጥ ነው አይደፈር-ስም!እውነት ነው አይደጎ-ስም...ምስርም…
Read 4325 times
Published in
የግጥም ጥግ