የግጥም ጥግ
ለካ ከልቤ እወድሽ ነበር ለካስ ከልቤ አፈቅርሻለሁ ከእውነት እንደማስብሽ ከአንጀቴ እንደናፈቅኩሽ ዛሬን ለኔ አውቄዋለሁ፡፡ ዛሬን ነገን ትመጪ እያልኩ ቀን ስቆጥር እየኖርኩኝ… አንቺን ከማሰቤ ጋርአንቺን ከናፍቆቴ ጋር እያሰብኩሽ እያለምኩ መልክሽን ይዤ እየዋልኩ ሰውነትሽን ይዤ እያቀፍኩ ሳወራልሽ እያደርኩኝ… ዛሬ ነገ ላገኝሽ ቀኔን…
Read 4335 times
Published in
የግጥም ጥግ
አንተ “ኩሩ” ህዝብ!የዘራኸው መክኖ፣የተከልከው ተመናምኖ፣ቁልቁለቱን ተያይዘኸውሥልጣኔህ ታፍኖ… ሦስት ሺህ ዘመን ኖረኻል፣እየተራብክ “ተመስጌን” ሥትል፣ እውነቴን ነው ተናዶብሃል፡፡ዓምላክህን ብትጠይቀው በመክሸፍህአዝኖብሃል፡፡በተለይ አባባልህን፣ እንደ በቀቀንእየደገምክ፣“እከክ የሰጠ ዓምላክ፣ ጥፍር አይነሳም”እያልክ፣በሀገር በቀል ፍልስፍናህ፣ ውድቀትህንበሚያራባው፣ድግምትህን እንዲለፍፍ፣ብላቴናውን ስታግባባውዓምላክ ታዝቦህ ኖሮ፣ እጅግ በጣምታሞብሃል፣“ከውድቀቱ የተቋተ ህዝብ” የትም አላየሁም ብሎሃል፡፡የሆድህን ፎከት…
Read 3590 times
Published in
የግጥም ጥግ
ጥር 5 2005 (የእንስሳትና የሰው ትራጆ - ኮሜዲ)(After all, the highest form of censorship is assassination!) (- George Barnard Shaw)አይጢቷ ግጥም ፃፈች፣ ርዕሱ “ድመት” የሚል “ድመት ባይርባት ኖሮ፣ አታሳድደኝም ነበር”ብላ ብዕሯን በመቀመር፡፡ ድመት ያንን አገኘች፤ “አይጥ” የሚል ርዕሱ፤ የመልስ -…
Read 3568 times
Published in
የግጥም ጥግ
መጣችመጣች እቴ መጣች መጣች ውዴ መጣች መቼ ሄዳ ቀረች መቼ ከእጄ ወጣች አምቼ ሳልጨርስ ተመልሳ መጣች! ሄደች ብዬ ሳማት ውል እያፈረሰች እንባ ሆና መጣች አይኔ ስር ፈሰሰችስትሄድ እያየኋት ከአይኖቼ እየራቀች የእንባ ጅረት ሆና አይኔ ስር ፈለቀች! ወለላ የእኔ ወለላ ሄደች…
Read 5454 times
Published in
የግጥም ጥግ
ምንድነው ከልቤ ሸንጐ የተቀመጠውልቤን እንደጡጦ - የሚመጠምጠውደመናው ድፍርሱ - አበባ እየረጨየጨለመው ሰማይ - ውበት እየነጨየተቀነጠሰው አመልማሎ - ፈክቶየደረቀው ምንጬ - በውሃ ተሞልቶውስጤን የቆፈረው - ሳቅ የሚያመነጨውነፍሴን - በፈገግታ - ሀሴት ያስጐነጨውምንድነው - ነገሩ?የፀሐይ ከንፈሯ - ከንፈሬን ሳይነካየጨረቃ ውበት - ተስፋዬን…
Read 4558 times
Published in
የግጥም ጥግ
መሄድ መሄድ አይሰለቸኝ መፈለጉ አይታክተኝ አንዱን ጥዬ አንዱን ላንሳ ትላንትናን ባሁን ልርሳ ከስተቴ እማራለሁ ከመኖሬ ብዙ አውቃለሁ ልሩጥ ሳያልቅ ቀኔ ባክኖ እንዳይሆን ሆኖ ኦኦኦ በመንገዴ ኦኦኦ በመሄዴ ኦኦኦ እደርሳለሁ ከእቅዴ ይሄን የዘፈን ግጥም ያቀነቀነው ማነው? የዘፈኑ ርእስ ምን የሚል ነው?አልበሙን…
Read 5533 times
Published in
የግጥም ጥግ