የግጥም ጥግ

Saturday, 28 September 2013 13:25

ኢዮሃ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኢዮሃአበባ ፈነዳ!ፀሐይ ወጣ ጮራዝናም ዘንቦ አባራ ዛፍ አብቦ አፈራ፤ ክረምት መጣ ሄደ ዘመን ተወለደ አለም ሞቆ ደምቆብርሃን ሲያሸበርቅ ጤዛው ሲብረቀረቅህይወት ሲያንሰራራ ፍጥረት ሲንጠራራ ዘመን ተለወጠ መስከረም አበራ፡፡ “ኢዮሃ አበባዬ፡፡”(1955)
Friday, 13 September 2013 12:38

ሆደ ሰፊው ባሕር

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሆደ ሰፊው ባሕር የአዲስ ዓመት ንጋት የአዲስ ዓመት ጠዋት ምን ያሳየኝ ይሆን?እያልኩኝ ስጠይቅ፣ በማለዳ ጉጉት፤ የመጣውን ዘመን፣ ወንዝ ሆኖ አገኘሁት፡፡ የመስከረም ፀሐይ፣ የአደዬ ጅረት ነው የመስከረም ፀሐይ፣ የአበባ ወንዝ ነው የአበባ ፍቅር ጽንፍ፣ አሊያም የመንፈስ ጐርፍ፤ በራሪው ጊዜ ነው፣ ክንፉ…
Friday, 13 September 2013 12:37

የዕንቁጣጣሽ ስጦታ

Written by
Rate this item
(3 votes)
አበው ሲሉ ሰማሁ፤ “እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ፣ ፉክክር ምንድን ነው ዕድል በትከሻ፣ ሙያ በልብ ነው” እኔም ዛሬ ቀጠልኩ፤ ውጣ ውረድ በዝቶ፣ ልብ ያረጀባችሁ በዚህ እንቁጣጣሽ፣ አዲስ ልብ ይስጣችሁ! ጳጉሜ 4/1997 ዓ.ምነ.መ =============== መልካም አዲስ አመት ይሁንላችሁ!በአሉ:- ጐረቤት የተገዛ በግ ወይም…
Friday, 13 September 2013 12:36

የወንደላጤው የአዲስ ዓመት ፀሎት!

Written by
Rate this item
(2 votes)
አምላኬ ሆይ!በዚህ አዲስ ዓመት ምነው ያንዷን ድምጿን ምነው ያንዷን ሳቋን ምነው ያንዷን ሽንጧን ምነው ያንዷን ባቷን ምነው ያንዷን ጡቷን ምነው ያንዷን ዓመል ምነው ያንዷን አንጐል ያንዷን ጨዋታዋን የሚጥም ለዛዋን ከየአካሏ ነጥቀህ ከገላዋ ሰርቀህ ሁሉን ማግኘት ብችል ነጥዬ ለብቻ ሙሉ ሴት…
Friday, 13 September 2013 12:35

ሳያልፍብን ውዴ...

Written by
Rate this item
(4 votes)
ዘመን ሳይለወጥ እቴ ውዴ ሆይመግደርደር ተይና አንዴ እንተያይ!ዝናቡን ዘንግተሽ፤ ጳጉሜን ግን አስታውሰሽዣንጥላ ሳትይዢ በታክሲም ሳትመጪእንጠመቅ ፍቅር ከዝናብ ጋር ውጪ፡፡ወደ አውላላ ሜዳ ተሸክሜሽ ልክነፍያንቺ ጉልበት እስኪያልቅየኔ እስኪንጠፈጠፍ፤ወድቀን እንጫወትፍቅር ለጭቃ አይሰንፍ!ከዚያም እንተኛ ትራስ ሆኖሽ ክንዴየጭቃ ላይ ፍቅር ውብም አደል እንዴ?እንደተጋደምን እንደተዋሃድንለፍቅራችን ማህተም…
Friday, 13 September 2013 12:35

ጭፈራችን ተመልሷል!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ጭፈራችንን መልሱ”፤ ብለን ነበር ትላንት በስቲያ “አገራችንን መልሱ”፤ ብለን ነበር ትላንት በስቲያ የሰሙን ምሥጋን ይግባቸው፤ እሰየው አለች ኢቶ’ጵያ!! ወትሮም መደማመጥ እንጂ፣ መደነቋቆር ክሶ አያቅ ቆርጠው ካልበጠሱት በቀር፣ ከዘመዘሙት ቂም አያልቅ ዛሬን ድል አገኘሁ ብሎ፣ የነግ ፈተናም አይናቅ! በአገር ጉዳይ ቂም…