ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
 ተዓምራዊ ስራዎችና መዓተኛ ጥፋቶች የተተረኩባት አገር ናት። “ለማመን የሚከብዱ” ናቸው ታሪኮቿ። ግን ደግሞ ለበርካታ ሺ ዓመታት ገዝፎ የሚታይ ህልውናዋንና ታሪኳን፤ እንደ ዘላለማዊ የተፈጥሮ ሕግ፣ አምነው የሚቀበሉት እንጂ የሚጠራጠሩት አይደለም።አለቀላት፣ ጠወለገች። አፈር ሆነች፣ ጠፋች… የሚያስብሉ መዓቶች ይደራረቡባታል። ከውጭ በኩል ተዘምቶባታል። ከውስጥ…
Rate this item
(0 votes)
 “የእነ አቶ ስብሐት ቡድን የተሳተላይት ስልክ፣ የጦር ሜዳ መገናኛ፣ ለጦሩ የሚያገለግል ነዳጅ ወዘተ ያገኘው፣ በእርዳታ ስም ከገቡ አካላት መሆኑ መዘንጋት የለበትም። ስለዚህም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ፤ “እያስታጠቃችሁ አታፋጁን” ብሎ አስቀድሞ መጮህ ይገባል፡፡” መንግስት በግልጽና ጥርት ባለ ቋንቋ የእነ ስብሐት ነጋን ቡድን…
Rate this item
(0 votes)
ነባሩን አኗኗርና ያደጉበትን ባሕል ሸሽተው፣ ከነባሩ ሕግና ሥርዓት አምልጠው ከግብፅ ወጥተዋል - ሙሴና ተከታዮቹ። “ለውጥ” እያልን እንደዘበትና በዘፈቀደ ብዙ ጊዜ እናወራ የለ! ካወራን አይቀር፣ ክፉና ደጉን ለማገናዘብ፣ የሙሴ ትረካ ሳይጠቅመን አይቀርም። በእርግጥ፣ “ለውጥ” ማለት፣ የጠላነውን መቃወምና ማስወገድ ማለት ብቻ ይመስለናል-አብዛኞቻችን።…
Rate this item
(1 Vote)
የመጋቢት 2010 ዓ.ም ለውጥ እንደባተ ሰሞን ነው፡፡ የትጥቅ ትግል ሲያካሂዱ ለዓመታት የዘለቁ የፖለቲካ ድርጅቶች መሳሪያቸውን አስቀምጠውና ሰላማዊ ትግል ለማድረግ ተስማምተው ወደ አገር ቤት የሚመለሱበት ጊዜ ነበር፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ለማ መገርሳና በወቅቱ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ…
Rate this item
(0 votes)
“--በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም መንግስት በሚያደርገው እንቅስቃሴ ሁሉ እርምጃውን ከፕሮፓጋንዳ ፍጆታ በራቀና ትክክለኛ ጉዳትን ባገናዘበ መንገድ ያደርገው ዘንድ ማሳሰብ እሻለሁ፡፡ ይበልጥ የማሳስበው ግን ስምምነቱን ወደ ተግባር ለማሻገር መንግስት ትንፋሽ አጥቶ ይሰራ ዘንድ ነው።” ላለፉት ሃምሳ ዘጠኝ ቀናት ያለ ማቋረጥ ሃያ…
Rate this item
(0 votes)
• በተዓምረኛ መፍትሄ የምናገኘውን እፎይታ በመጠቀም፣ ለወደፊት የሚያዛልቁ ትክክለኛ መርሆችንና ፍሬያማ መንገዶችን ከፈጠርን፣ ያማረ ታሪክ መስራት እንችላለን። • በእሮሮ ብቻ ሕመሞችን መፈወስ የምንችል ከመሰለንስ? • ለአጣዳፊ አደጋዎች ሁልጊዜ ተዓምረኛ መፍትሔዎችን ለማግኘት የምንጠብቅ ከሆነስ? • “የችግርና የተዓምር ዑደት”፣ መጨረሻው እንደማያምር የሚያስተምር…
Page 12 of 155