ነፃ አስተያየት
“--ጥቁር ሕዝብ በቆዳ ቀለሙ ብቻ እንደ ከብት ይሸጥ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ የነበሩት ሰዎች ሰው በቆዳ ቀለሙ አይመዘንም፤ ሰው ሰው ነው ብለው ተነሱ፡፡ ጣሊያኖች ከፍተኛ መሳሪያ ነበራቸው፤ በእሱ ተማምነዋል፤ ኢትዮጵያዊያኖች ደግሞ ከእነሱ የበለጠ መሳሪያ ነበራቸው፡፡ እሱም ኢትዮጵያዊነታቸው፤ ማንነታቸው፤ ክብራቸውና አንድነታቸው ነበር፡፡--;…
Read 4536 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በጣሊያን ወረራ ዘመን በ1928 ዓ.ም በሽሬ ግንባር ጉዞ ላይ ከድቶ ጎጃም መጥቶ ብጥብጥ የቀሰቀሰውን ደጃዝማች ገሠሠ በለውን (የጎጃም ነጋሲ ዞር የበላው ተክለ ሃይማኖት ልጅ) ለጥቃት ከሰላሴ የመጣው ጦር ብዙ በደል ፈፅሟል። ብዙ ሰዎችም ተሰልበዋል። በመጨረሻ ገሰሰ በለው ተሰወረ፡፡”“ያልታሰበው”በሕይወቱ ፈታኝ ጉዞና…
Read 3030 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 14 March 2022 00:00
የኢትዮጵያ ፈተና፣” ወረራን ማውገዝ”፤ “ራሽያን አለማስቀየም”። የአውሮፓ አጣብቂኝ፣ ከኢትዮጵያ ፈተና ጋር ይመሳሰላል፡፡
Written by ዮሃንስ ሰ
በርካታ የአውሮፓ አገራት፣በራሽያ ወረራ ተቆጥተው “የኢኮኖሚ ማዕቀብ” እያወረዱባት ነው፡፡ ወረራው የህልውና ስጋት ሆኖባቸዋልና።ነገር ግን ዋናውን የራሺያ የኢኮኖሚ ምሰሶ “ንክች” አላደረጉትም። የነዳጅ ማዕቀብ መጣል፤ አውሮፓን ለጨለማና ለብርድ ይዳርጋል። አውሮፓና አፍሪካ፣ አሜሪካና ኢትዮጵያ፣… ርቀታቸው የትና የት! አንዱ ለሌላኛው ማነጻጸሪያ፣ ምሳሌና መማሪያ፣ መቀጣጫና…
Read 9060 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1.”በአገራዊ ምክክር” እና በሕገመንግስት ጉዳዮች ላይ፣ የጠ/ሚ አቢይ ንግግር፤የአገራችንን ሕመሞች ለማከም፣ የወደፊቷን ኢትዮጵያ ለመገንባት፣ “አገራዊ ምክክር” ያስፈልጋል። ጥሩ እድል ስለሆነ፣ ልናባክነው አይገባም ብለዋል። በአወዛጋቢ ጉዳዮች ላይ፣ “አገራዊ መግባባትን” መፍጠር ይቻላል። ካልሆነም፣ እልባት ማበጀት አለብን። ይሄኛው እና ያኛው ባንዲራ በሚል መገዳዳል…
Read 7572 times
Published in
ነፃ አስተያየት
126ኛው የአድዋ የድል በዓል “አድዋ ለኢትዮጵያውያን በረከት፤ለአፍሪካውያን የነጻነት ጮራ” በሚል መሪ ቃል፣ የዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልት ከሚገኝበት አድዋ አደባባይና ሲግናል ተብሎ በሚታወቀው አድዋ ድልድይ ላይ ተከብሯል፡፡ የአንድነትና የመተባበር ምልክት የሆነው የአድዋ በዓል በተከፋፈለ መንፈስ በተለያዩ ቦታዎች ሲከበር የአሁኑ የመጀመሪያው አይደለም፡፡1998…
Read 4660 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 05 March 2022 12:14
ማጠቃለል ተገቢ ባይሆንም፣ የ’ሸኔ’ ነገር ግን.....
Written by ከኢሳይያስ ልሳኑ (ከቤተሳይዳ ሜሪላንድ አሜሪካ)
በፖለቲካው አስተምህሮ ውስጥ ጭልጥ ያለ አንድ ጥቅል አገላለጥን መናገር ወይም መግፋት እጅግም አይበረታታም፡፡ በተለይ እዚህ እምኖርበት አሜሪካ አንድ ክስተትን ‘እንዲህ ነው’ ብሎ ማጠቃለልና መናገር ክፉ እንደሆነ አስተውያለሁ፡፡ ‘ፖለቲካ ቆሻሻ ነው’ የሚል አገላለጥ አይነት ወይም የፖለቲካ ፓርቲዎችን አካሄድ በአንድ ጠቅልሎ ‘እንዲህ…
Read 1226 times
Published in
ነፃ አስተያየት