ነፃ አስተያየት
ማረሚያ ቤት የተከሳሾችን ህገመንግስታዊ መብት እንዲያከብር ታዘዘየከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸውን በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት በመከታተል ላይ የሚገኙት የገቢዎችና ጉምሩክ ተከሳሾች፤ ማረሚያ ቤቱ ከትዳር አጋር እና ከልጆቻችን በስተቀር በወዳጅ ዘመድ እንዲሁም በሃይማኖት አባቶች እንዳንጐበኝ ተከልክለናል ሲሉ…
Read 2848 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በኢቴቪ የምናያቸው ቪዲዮዎችና ምስሎች፣ የተደፈጠጡና የተጣመሙ ሆነዋል - ስንት ወሩ? አልተስተካከለም።በኢቴቪ የሚሰራጩ የተዛቡና የተሳሳቱ ዜናዎች ወይም ዘገባዎች ያሳፍራሉ፤ ደግሞም መላ ያለው አይመስልም። አንዳንዴ፣ በኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን የሚሰራጩ ዜናዎችን መስማት ያሳቅቃል፤ ወይም ያዝናናል። በሌላ በኩል ደግሞ ቀሽም ስህተት ስለሆነ ያዝናናል። ከግማሽ…
Read 4193 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዶ/ር ስንታየሁ፣ በነካ አፋቸው እንድንቆጥብ እንደነገሩን፣ “እንዳንሞሳስን” በመከሩን!ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ ላይ ከወጡ መጣጥፎች መካከል፣ በ”ነፃ አስተያየት” አምድና በ “ፖለቲካ በፈገግታ” አምድ የወጡ ሁለት ጽሑፎች በማዕከላዊ ጭብጣቸው ይመሳሰላሉ፤ እርግጥ ነው፣ በርዕዮተ ዓለም ምርጫቸውም አንድ ይመስላሉ። ሁለቱም፣ በመንግስት የፖለቲካዊ ኢኮኖሚ አስተሳሰብና…
Read 2770 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 19 October 2013 11:38
ዜጎችን እያቀጨጨ የሚፈረጥም መንግስት… ብዙ አይራመድም ስንት እድሜ ይኖረዋል?
Written by Administrator
የውጭ ንግድ ፈቅ አላለም፤ ባለበት ደንዝዞ ቆሟል - የንግድ ሚኒስቴር መረጃ።የግል ኢንቨስትመንት ተዳክሟል፤ ድርሻው በግማሽ ቀንሷል - የIMF መረጃ።የአገሪቱ የባንክ ብድር፣ 90% ወደ መንግስት ይሄዳል - የአለም ባንክ ሪፖርት።“ትልልቅ ፕሮጀክቶች በውጭ ምንዛሬ እጥረት እየተቀየዱ የሚሄዱበት እድል ሰፊ ነው” … የኤክስፖርት…
Read 3880 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለ15 ዓመታት ምርመራውን የሚያካሂዱት የኩባ ሃኪሞች ብቻ ናቸውሦስት ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ራሳቸውን አጥፍተዋል በአድዋ ጦርነት የተጎዱ ወታደሮች እንዲታከሙና እንዲያገግሙ በማሰብ ነው አፄ ምኒልክ በአገሪቱ የመጀመሪያውን ሆስፒታል የመሰረቱት፡፡ ዛሬ ዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል የቀዶ ጥገና፣ የውስጥ ደዌ እና የአጥንት ህክምና አገልግሎቶችን የሚሰጥ…
Read 2429 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 19 October 2013 11:32
የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ‹‹በወረዳ ባለሥልጣናት ተጽዕኖ እየተደረገብኝ ነው›› ስትል መንግሥትን ወቀሰች
Written by Administrator
ዓለም አቀፍ ጉባኤው፤ ሲኖዶሱ የመንፈሳዊ ኮሌጁን ችግር እንዲፈታ አሳሰበየክልል መንግሥታት የወረዳ ባለሥልጣናት÷ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እንዳይታነፅ፣ የመካነ መቃብር፣ የልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች እንዳይፈቀዱ፣ የቦታ ይዞታ ባለቤትነት በሕግ እንዳይረጋገጥ፣ ምእመናን ሥርዐተ አምልኮአቸውን በሰላምና በነጻነት እንዳይፈጽሙ፣ መብታቸውን ሲጠይቁም አፋጣኝና አግባብነት ያለው…
Read 3257 times
Published in
ነፃ አስተያየት