ነፃ አስተያየት
“በመልካም ስራው ሲታወስ ይኖራል” እንዳትሉ። ከሞተ በኋላ ታሪኩ ቢነገር መቼ ይሰማና! “ስምና ስራ ከመቃብር በላይ ነው” እንዳትሉ። ከሞተ በኋላ አድናቆትና ክብር ምን ሊረባው! “ድንቅ ስኬታቸው ዘላለማዊ ናቸው” አትበሉ። ከሞት በኋላ ምንም ነገር ትርጉም የለውም! ጀግኖች፤ በህይወት እያሉ ነው በመልካም ስራና…
Read 5337 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአዲስ አበባ የ7ሺ ኮንዶምኒዬም ቤቶች እጣ የወጣው ከሁለት ሳምንት በፊት ነው። እጣው እንደወጣ፤ ወዲያውኑ ዝርዝር መረጃውን የመስተዳድሩ ዌብሳይት ላይ መጫን ይቻል ነበር - ሁሉም ሰው በኢንተርኔት እንዲያየው። መረጃውንና የስም ዝርዝሩን ዌብ ሳይት ላይ መጫን የአምስት ደቂቃ ስራ ነው። በእርግጥ የቴሌ…
Read 3624 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የማክስ ዌበር ክላሲካል ሊደር ሺፕ ቲዎሪ(1947) የመሪዎችን ሚና አስመልክቶ የተናገሩት ጥቅስ ለጽሁፌ መነሻ ምክንያት ሆኖኛል፡፡ እንደ ማክስ ዌበር እምነት መሪዎች በማንኛውም ጉዳይ ላይ ብቸኛ ሚና እንዲጫወቱ የሚያደርጋቸው ተጓዳኝ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ሙያዊ ተቋማትና የሕዝቦች ሚና የቀጨጨ ሲሆን አሊያም ተቋማቱ ጨርሶ በማይኖሩበትና…
Read 2614 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት የቀሩት የ2004 ዓ.ም በአስከፊነቱ ራሱን በታሪክ መዝገብ ውስጥ ለማስመዝገብ በቅቷል፡፡ ዘንድሮ አመት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተመልሶ ባልመጣ ከሚባሉት አስከፊ፣ አስቸጋሪና ፈታኝ አመታት አንዱ ነው፡፡ አመቱ ልክ እንደ ልክፍተኛና እኩይ ምቀኛ፣ ክፉአይኑን የጣለው በሀገሪቱ ምርጥ ሰዎች ላይ ነው፡፡ …
Read 3832 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአቶ መለስን መታመም ሲሰሙ ምን አሉ? የመታመማቸው ወሬ በተደጋጋሚ በሚሰማበት ጊዜ የዜናውን እውነትነት ለማረጋገጥ በርካታ ሙከራዎችን አድርጌያለሁ፡፡ከዛ በኋላም የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛን ጨምሮ የተለያዩ የዜና ምንጮች የጠቅላይ ሚኒስትሩ መታመም እውነት መሆኑን በሚያረጋግጡበት ጊዜ በተለይ የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ በሚደረግበት ወቅት የሌሎች…
Read 2777 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 01 September 2012 09:14
በየአምስት አመቱ አብዮት የማያጣው የጠ/ሚ መለስ ህይወት 1967/68 ዓ.ም..... እድሜ 20 አመት
Written by
ጠ/ሚ መለስ በሃያ አመታቸው ነው በረሃ የገቡት። በ1967 ዓ.ም ህወሃትን የመሰረቱ አባላትና መሪዎች እንደሚናገሩት፤ በቀጣዩ አመት በ1968 ዓ.ም የድርጅቱ ፖለቲካዊ መዋቅር ሲቀረፅ የአቶ መለስ ድርሻ ከፍተኛ ነበር። እነዚያ ሁለት አመታት፤ ድርጅቱ ህልውናውን ለመጠበቅና ለማስተዋወቅ፤ የድርጅት መመሪያዎችንና አላማዎችን በስርዓት ለማዘጋጀት የተፍጨረጨረባቸው…
Read 2953 times
Published in
ነፃ አስተያየት