ነፃ አስተያየት
..እንኳን አደረሳችሁ.. ይሻላል ወይስ ..መልካም አዲስ አመት.. የወርቅ ፍርፋሪ ብንጠጣም አረማመዳችን አልፈጠነም የሰዎችን አረማመድና ፍጥነት በማየት፤ ስለ ባህላቸውና አኗኗራቸው ማወቅ፣ ስለባህሪያቸውና አስተሳሰባቸው መናገር ይቻላል? አራት ጋዜጠኞች ሆነን ከሳምንት በፊት የፖላንድ ከተሞችን ስንጎበኝ ነው ጥያቄውን የፈጠርኩት... የተፈጠረብኝ ሳይሆን የፈጠርኩት፡፡ የአስጎብኚዎቻችን እርምጃና…
Read 4745 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በገዳማም አገር የክንፍ ድም ይሰማል ተርገብጋቢ ነገር የመላክ አይደለም፣ ተመአት የሚያድን ያሞራ ነውንጂ የሚበላ በድንሰሞኑን ሃይማኖት ፖለቲካን የተካው ይመስላል፡፡ የታሠሩ ጋዜጠኞች ጉዳይ በቅጡ ሳይነሳ በኑፋቄ የተጠረጠሩ ዲያቆናት ጉዳይ በዓለማዊ መጽሔቶች ገጽ ውስጥ ሰፊ ሽፋን ተሰጥቶት እናነባለን፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድም ብዙም…
Read 4746 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በኑሮና በመንፈስ ድህነት ውስጥ ተዘፍቆ የስቃይ ህይወትን የሚገፋ መሆኑ ይዘገንናል፡፡ ነገር ግን፤ የአገሪቱችግር ከዚህም ይከፋል፡፡ በቁጭትተንገብግቦ ህይወትን ለመቀየር ከመጣጣር ይልቅ፤ የኑሮ ችጋሩንና የመንፈስ ጉስቁልናውን እንደ ..ኖርማል.. ተቀብሎ መደንዘዝ... ከሁሉም የባሰ የጨለማ ህይወት ነው ማለት ይቻላል፡፡ በየአመቱ 200ሺ ገደማ…
Read 3865 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዛሬ አርባ ዓመት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የልጅ ልጅ ልዕልት ሂሩት ደስታ ለቅዱስ ላሊበላ ደብር ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት አስተዳዳሪዎች የሚያስደስት መልዕክት ያዘለ ደብዳቤ ላኩ፡፡ደብዳቤው ልዕልቷ በደብሩ አውደምህረት ሥር ባሉት ቤተ አማኑኤል እና መድሐኒያለም ቤተKRStEÃN መካከል በ1956 ዓ.ም ያሠሩትን ..ሰባት ወይራ ሆቴል.. ላሊበላ…
Read 6732 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሃይማኖት (እምነት) በክርክር አይሆንም ለአንተ ስል ሰዎች በረሃብ ሲያልቁ አፋቸውን በአንተ እንዳያላቅቁ፤ ፍትሕ በምድር ሲጠፋ ብስጭታቸው እንዳይከፋ እምነታቸው እንዳይላላ ነፍሳቸው አንተን እንዳትጠላ፣ ..እግዚአብሔር የለም እንዴ?.. ሲሉ፣ ..አዎ የለም.. የምለው ስለ አንተ ብዬ ነው፡፡
Read 6275 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በግል ድርጅት ውስጥ በማሽኒስትነት ትሰራ እንደነበርና ድርጅቱ ምርት ቀንሷል በሚል 20 ሠራተኞች ሲያባርር አብራ እንደተባረረች የተናገረችው ወ/ት ሀና ይልማ፤ የእህልና ሸቀጣሸቀጥ ዋጋ በመናሩ ኑሮው አልተቻለም ትላለች፡፡
Read 5938 times
Published in
ነፃ አስተያየት