ነፃ አስተያየት
ሃይማኖት (እምነት) በክርክር አይሆንም ለአንተ ስል ሰዎች በረሃብ ሲያልቁ አፋቸውን በአንተ እንዳያላቅቁ፤ ፍትሕ በምድር ሲጠፋ ብስጭታቸው እንዳይከፋ እምነታቸው እንዳይላላ ነፍሳቸው አንተን እንዳትጠላ፣ ..እግዚአብሔር የለም እንዴ?.. ሲሉ፣ ..አዎ የለም.. የምለው ስለ አንተ ብዬ ነው፡፡
Read 7834 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በግል ድርጅት ውስጥ በማሽኒስትነት ትሰራ እንደነበርና ድርጅቱ ምርት ቀንሷል በሚል 20 ሠራተኞች ሲያባርር አብራ እንደተባረረች የተናገረችው ወ/ት ሀና ይልማ፤ የእህልና ሸቀጣሸቀጥ ዋጋ በመናሩ ኑሮው አልተቻለም ትላለች፡፡
Read 7318 times
Published in
ነፃ አስተያየት

