ነፃ አስተያየት
- ሕዝብ ያልተወያየበት የወሰን አከላለል ጥርጣሬና ተቃውሞ ይፈጥራል - የአዲስ አበባ ነዋሪ የራሱ ን ከንቲባ ራሱ በቀጥ ታ መምረጥ አለበት አንጋፋው ፖለቲከኛና ምሁር ዶ/ር አለማየሁ አረዳ፤ የሰሞኑ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆነው በዘለቁት የክልሉ አደረጃጀት የወሰን አከላለል ጉዳዮች ላይ ለአዲስ አድማስ ሃሳባቸውን…
Read 1450 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“አባቶች ጎምዛዛ ፍሬ በሉ፤የልጆችም ጥርሶች ጠረሱ።”… እያላችሁ ምሳሌ የምታነበንቡት ምን ለማለት ነው?ከእንግዲህ ይህን ምሳሌ በእስራኤል ምድር አትመስሉም።…“What is wrong with you, who recite this proverb on the soil of Israel, saying:The fathers ate unripe fruit and the sons’ teeth were…
Read 1010 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ኦል አፍሪካ” የተባለው የዜና ምንጭ ከግብፅ አገኘሁት በማለት ሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ.ም በበይነ መረብ ባሰራጨው ዘገባ፣ በአፍሪካ ኅብረት አማካይነት በግብጽ፣ ሱዳንና ኢትዮጵያ መካከል በህዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ የሚደረገው ድርድር ወደ ጫፍ መድረሱን ጠቁሞ፤ ድርድሩ እንደገና እንዲጀመር የማነሳሳቱን ሥራ የተወጣችው…
Read 963 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የወሎ ህዝብ በአማራ ክልል ስር በመሆኑ ምን አተረፈ? ወሎ ክልል ቢሆንስ? በቅድሚያ የአክብሮት ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ይህንን ርእሰ ጉዳይ በተለይ ለብልጽግና ፓርቲ “ይድረስ” ማለቴ፣ የኢህአዴግ ወራሴ መንግስት በመሆን “የገዢነትን” መንበር የተረከበና ባለፉት 30 ዓመታት የነበሩትን ጥፋቶችም ሆነ ልማቶች አብሮ የወረሰ በመሆኑ፣…
Read 9253 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትክክለኛ የሥነ ምግባር መርህ፣ ወዲህ ወዲያ የሚለመጥ የሚወላውል አይደለም። ሊያጣምሙት ሊጠመዝዙት ቢሞክሩ እሺ አይልም። እንደ ሰይፍ ስለት የጠራና የጠነከረ፣ ጥሩን ከመጥፎ የሚለይ፣ ፍፁም የማያሻማ፣ አስተማማኝ የብያኔ መስመር ነው። ኮስታራ ነው።ከሚዛን በፊት፣ ጥሩን ከመጥፎ፣ መብትን ከወንጀል የሚለይ ስለታማ መስመር ያስፈልጋል። የወንጀልን…
Read 10485 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 August 2022 13:09
እቴጌ ሰብለ ወንጌል - ግራኝን ያሸነፈች ጀግና
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የእቴጌ ሰብለ ወንጌል መታሰቢያ ቴምብርባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት መጣጥፍ የግራኝ አሕመድ ሚስት ስለነበረቺው ባቲያ ድል ወንበራ ማህፉዝ አጠር ያለ ማስታወሻ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ በዚያው ማስታወሻ ላይ የሀገራችን ሴቶች ከጥንት ጀምሮ በሀገራችን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያላቸው ተሳትፎ የላቀ እንደነበር ጠቅሻለሁ፡፡…
Read 3609 times
Published in
ነፃ አስተያየት