ህብረተሰብ
“አስቀያሚዋ ውብ ደራሲ”ከእንቅልፌ የቀሰቀሰኝን አይ መሬት ያለ ሰው የሚል ዜማ ስሰማ ነቢይ መኮንንን (ነፍስ ይማር!) በሰፊው፣ በጨረፍታ ደግሞ በዚህ ወር (November 22፣ 1819) ወደዚች ምድር የመጣችውን እንግሊዛዊት የልቦለድ ደራሲ አስታወሰኝ፡፡ ስለዚች እንስት የብዕር ሰው የነካኝን ትውስታ በጨረፍታ ላካፍላችሁ ወደድኩ፡፡ (በጨረፍታ…
Read 829 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለታሪካችን በድሉ ይባላል፡፡ በድሉ ገጠመኙን እንዲህ ይነግረናል፡፡[ከዕለታት ባንዱ ቀን ብዬ አጋጣሚዬን አልጀመርም፡፡ ምክንያቱም በተደጋጋሚ የሚገጥመኝ እክል ነውና፡፡ ATM ስለተባለው አገልግሎት ሰርክ እንደተማረርኩ ነው፡፡ cardless የተሰኘው ብርቅዬ አገልግሎትማ ለአብዛኛዎቹ የግል ባንኮች ቅንጦት ስለኾነ አላነሣውም፡፡ የኤቲኤም (ATM) አገልግሎት በተለይ ያለንን የመሠረተ ልማት…
Read 919 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንዲት ትንሽ የገጠር ከተማ ውስጥ በሸቀጣ ሸቀጥ ንግድ ላይ ተሰማርቶ የሚኖር አንድ ሰው ነበር፡፡ በአካባቢው ብዙ ነጋዴዎች ስላልነበሩ ለአያሌ ዓመታት በታዋቂነት ሠርቷል፡፡ ቀስ በቀስ ከተማዋ እያደገችና ነጋዴዎች እየተበራከቱ ሲመጡ ሕዝቡ የተለያዩ አማራጮችን መጠቀም ጀመረ፡፡ አንጋፋው ነጋዴም ከጊዜ ወደ ጊዜ ገበያው…
Read 1243 times
Published in
ህብረተሰብ
“የአገጭ ሽበት” ማታ ወደ አልጋው ሲያመራ “አንጋረ ፈላስፋ” መፅሐፍ ላይ አንድ መልዕክት እንቅልፍ ነስቶት የረባ እንቅልፍ አልተኛም፡፡ እንደወትሮው ተኛ ተኛ የሚል ድባቴ አልተሰማዉም፡፡ ጠዋት 3፡43 ላይ “ተነስ” ተብሎ የተቀሰቀሰ ያህል ከአልጋው ላይ እመር ብሎ ተነሳ፡፡ ያን መፅሃፍ እንደገና አነሳው፡፡ አንስቶ…
Read 1015 times
Published in
ህብረተሰብ
መርካቶ ውስጥ የእሳት አደጋ ተነስቶ ከፍተኛ ውድመት ሲያደርስ የሰሞኑ የመጀመሪያው አይደለም፡፡ በ1958 ዓ.ም በ‹‹ብርሌ ተራ›› (አሁን የጣና ገበያ ሕንፃ ባለበት ስፍራ) የተነሳው እሳት 800 ሱቆችን አውድሞ ነበር፡፡ በ1975 ዓ.ም የተከሰተ የእሳት አደጋ ደግሞ የ‹‹ራጉኤል ገበያ››ን 1 ሺህ 39 ሱቆች ወደ…
Read 895 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 19 October 2024 12:29
የዑመር ኻያም አንዲት ግጥም፤ ሁለት ቁንጮ የአማርኛ ገጣሚዎች ምናብ
Written by ሽብሩ ተድላ (ኤመረተስ ፕሮፌሰር)
ሁለት የታወቁ የአማርኛ ግጥም ደራሲያን፣ ተስፋዬ ገሠሠ እና በዕውቀቱ ሥዩም ለአንድ የዑመር ኻያም ግጥም በየፊናቸው የሰጡትን ትርጉም (ትርጉም ማለት አከራካሪ፣ አወዛጋቢ፣ ቢሆንም)፣ ወይም እይታቸውን ላካፍላችሁ፡፡ ተስፋዬ ገሠሠ “መልክአ ዑመር” ብሎ በሰየማት በ1987 ዓ.ም. የታተመች ውብ የአማርኛ ግጥም መድበል፣ “የቅኔ መጽሐፍ…
Read 3954 times
Published in
ህብረተሰብ

