ህብረተሰብ
ስብሃት በሞት ወሸባ ከተቀነበበ አስራ ሁለት ዓመታትተቆጠሩ……. …… የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም።አንዳንዴ……. ……….. ሞት ጉዝጓዝ ነው ይሆን? በጉዞ የታከተ አካል የሚያሳርፉበት? መባተል፣መወዝወዝ፣ መናወዝ… የሚያበቃበት?..... አንዳንዴ የጫካ ነዋሪዎቹ ፍጥርጥር፣ እንደየ ተፈጥሮ ህግጋቱ ሲከናወን እመለከታለሁ። አዳኝ፤ “አብላኝ!” አብላኝ! የሚልበቱ፤ ታዳኝ “አውጣኝ!…
Read 1440 times
Published in
ህብረተሰብ
የኢትዮጵያ ሚዲያ በዘውድ እና በጎፈር የተለያየ መልክ አለው፡፡ ‹‹ማሞ ሌላ፣ መታወቂያው ሌላ›› ማለት ይቻላል፡፡ ገና በማለዳው፣ የጋዜጠኝነት መምህሬ አብዲ ዓሊ የነገረኝ ነገር ሌላ፤ በሜዳው ያየሁት ሌላ ሆኖ ተቸግሬ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ሚዲያ ጎዳና ስጓዝ፣ መጀመሪያ ያንኳኳሁት የህትመት ሚዲያውን በር ነበር፡፡ የአንድ…
Read 1133 times
Published in
ህብረተሰብ
እዩት እዚያ ማዶ ብርሃን ያድላሉ፣አሁን እኔ ብሄድ አለቀ ይላሉ፤ሃያሲ አብደላ ዕዝራ እየመላለሰ የሚተነትነው የልመና ግጥም ነው። ግጥሙን መላልሶ ይወርደውና አይኖቹን ጨፍኖ ይማልላል። “አየህ? አየህልኝ?... እዚህ ግጥም ውስጥ በግልፅ ሳይሆን ተሸፋፍኖ፣ ተከዳድኖ የቀረበ አንዳች ጭብጥ አለ። ዕጣ ፈንታ!! አየህ እንዴት እንደተንኳሽ?…
Read 1612 times
Published in
ህብረተሰብ
ደራሲ በሥራው እንጂ በሥሩ እና በዘሩ አይቀጥል ይሆን? …… ይሄን ያሰብኩት አንድ ሰሞን የሞከርኩት ሁሉ እየከሸፈ ስላዳገተኝ ነበር፡፡ ሙከራዬ አንዳንድ ደራሲዎች ሥራዎቻቸው ከታተሙ የዘገዩ እና ከአንባቢያን ዘንድ የጠፉ መሆናቸውን ከመታዘብ ይጀምራል፡፡ እና ምን ይደረግ ይሆን? በተለይ እኔ ምን ይጠበቅብኛል? አወጣሁ…
Read 1946 times
Published in
ህብረተሰብ
- አያቴ እንደሽልማት ታሪክ ትነግረኝ ነበር…- “ተራሮች የሚለኩት ባስቀመጡት ታሪክ ነው”የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ ከባህል ዘፈን አቀንቃኙ ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ ጋር ያደረገችው ቃለ-ምልልስ የመጀመሪያ ክፍል በዕለተ ጥምቀት ለንባብ በቅቶ ነበር፡፡ ቀጣዩ ክፍል ባለፈው ቅዳሜ መውጣት ሲገባው በቴክኒክ ችግር ምክንያት…
Read 1220 times
Published in
ህብረተሰብ
አንዳንድ ጭውውት አልፎ ሲያስታውሱት የትንቢት ቁመና ይይዛል።…..… አስራ አምስት ዓመት ያልፈዋል፡፡ ከአንድ ፀሐፊ ወዳጄ ጋር ስንገናኝ ከሰላምታ ቀጥሎ የምንጠያየቀው የተለመደ ባለሁለት አፅቅ ወቅታዊ መረጃ አለን፡፡ “ምን እያነበብክ ነው?” እለዋለሁ፤ ይነግረኝና… “አንተስ?” ይለኛል፡፡“ምን እየፃፍክ ነው?” ድጋሚ እጠይቃለሁ፡፡ ይመልስና፤ “አንተስ?” የሱ ጥያቄ…
Read 1732 times
Published in
ህብረተሰብ