ህብረተሰብ
* ቢል ጌትስን ጨምሮ በርካታ ባለጸጎች ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን እየገዙ ነው* የአሜሪካ ቢሊየነሮች ከቻይና ጋር በፍቅር መውደቃቸው ተረጋግጧል* የዜጎችን ህይወት ለመቆጣጠር አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን እየተጠቀሙ ነውባለፈው ማክሰኞ በአሜሪካ ለንባብ የበቃው “Controligarchs: Exposing the Billionaire Class, their Secret Deals, and the Globalist…
Read 1511 times
Published in
ህብረተሰብ
ምርጥ አባባሎች:- " የትልቅ ሰውን ትልቅ ስራ ሌሎች ይናገሩለታል እንጂ እርሱ አይናገርም።" (የህልም ዣት) " የምትወደው ሁልጊዜ ሲለይህ የሚያስረሳህ እንጂ የሚያስታውስህ ነገር አትፈልግ፤ ያለዚያ ህይወትህ የስቃይ ህይወት ይሆናል።" (ፍቅር አስክ መቃብር) " ሰው ባለመብት የሚያደርገው የሚፈፅመው ተግባር ነው፤ ተግባሩን ሳይፈጽም…
Read 2165 times
Published in
ህብረተሰብ
ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ‹‹የክህደት ቁልቁለት›› በሚል ርዕስ በ1992 ዓ.ም ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ ‹‹የማይጠራጠር ሰው እውነት ላይ አይደርስም›› የሚል ኃይለ ቃል አስፍረዋል፡፡ የሚጠራጠር ሰው በቶማስ ይገለጻል፡፡ ቶማስ የኢየሱስ ክርስቶስን ከሞት መነሳት ‹‹ሚስማር የተቸነከረበት የእጅህን መዳፍና በጦር የተወጋው ጎንህን ካላየሁ አላምንም›› የሚል…
Read 3611 times
Published in
ህብረተሰብ
ዘመድ አልባ አንዲት ጠብታ ውሀ በጉሮሮዬ ጫፍ አልፋ ወርዳ ወርዳ አንጀቴን ስታርሰኝጠብታነቷ ተረሳኝ /በቀለ ሙለታ/“…አንቀጽ፣ አንድ ጽሁፍ ላይ ውብ ተደርጎ ተጽፎ ስመለከት ልቤ በሀሴት ይሞላል” ይል ነበር - የዛሬ ሳምንት ጥቅምት 17 2016 አ.ም ሥርዓተ ቀብሩ የተፈጸመው ብዕረኛው በቀለ ሙለታ።…
Read 1840 times
Published in
ህብረተሰብ
“-- በዘመነ ኢሕአዴግ የተከሰተው ‹‹መባረር››ን እንደ መልካም እድል በመውሰድ፣ የተለያየ የግል ስራ ጀምረው ሕይወትና ቤተሰባቸውን የለወጡ ብዙ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ለግል ኮሌጆች መስፋፋት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተባረሩ መምህራን ሚና ቀላል አይደለም፡፡ የግል ጥበቃ ኤጀንሲዎች ባለቤቶች በአብዛኛው የቀድሞ ሠራዊት አባላት እንደሆኑም ይነገራል፡፡--”…
Read 2108 times
Published in
ህብረተሰብ
(ሀገራችንም እርሟን ታውጣ!) ይህ ግጥም ‹‹ከአክሱም ጫፍ አቁማዳ›› በሚል ርዕስ ደበበ ሠይፉ በ1967 ዓ.ም የጻፈው ነው፡፡ ‹‹ለራስ የተጻፈ ደብዳቤ›› በሚል ርዕስ በ1992 ዓ.ም ባሳተመው የግጥም መጽሐፉ ተካትቷል፡፡ ግጥሙ መቸገርን መነሻ ያደረገ ነው፡፡ ችግርና ርሀብ ብቻ ሳይሆን፤ በእርስ በእርስ ግጭትና ፍጅት…
Read 2228 times
Published in
ህብረተሰብ