ህብረተሰብ
ከአዲስ አበባ ጐንደር የገባነው በአየር ነው - በአውሮፕላን፡፡ ከዚያ በኋላ በስተሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ በመኪና የአምስት ሰዓት መንገድ ይጠብቀናል - 230 ኪ.ሜ ገደማ፡፡ እንደ ትንግርት የሚታዩትን የሰሜን ሰንሰለታማ ተራሮች እየቃኘን ጉዞአችንን ቀጠልን፡፡ በነገራችን ላይ በእነዚህ ታሪካዊ ተራሮች ላይ አልፎ አልፎ አበጥ…
Read 3262 times
Published in
ህብረተሰብ
መነሻ “የሁለት ምርጫዎች ወግ “ የደራሲው የበኩር ሥራ ነው፡፡ መጽሐፉን ማንበብ የጀመርኩት አስተያየት ለመፃፍ እያሰብኩ ነበር፡፡ እናም በሂሳዊ ዓይን እያየሁ በንባቡ ገፋሁ፡፡ አሁን ንባቤን ጨረስኩ፡፡ በዚህ ሂሳዊ አስተያየቴ አንቱታን ትቼ “በአንተ “ ሄጃለሁ፡፡ አንድም፤ ደራሲን አንቱ ማለት ወግ አይደለም ብዬ፤…
Read 4188 times
Published in
ህብረተሰብ
በመጀመርያ ወደብ የሆኑትን ከተማዎች ዘርፈው፣ ያገኙትን ጠቃሚ ንብረት ጭነው (በተለይ ማዘጋጃ ቤቱ ውስጥና ሀብታም ሴቶች አንገትና ክንድ ላይ ያገኙትን ወርቅ፣ አልማዝ ሉል እንቁ ወዘተ) ወደ አገራቸው ይዘው ይመለሳሉ፡፡ ቀጥሎ ከባህር ርቀው ወደሚገኙት ሀብታም ከተማዎች ለመዝመት ወደቡን እንደ ስንቅና ትጥቅ ማዘጋጃ…
Read 4280 times
Published in
ህብረተሰብ
ፊደል ፊደል ፊደል “በፍጥረት ማለዳ፤ የፍቅር ጣቶች የጊዜን መጋረጃ ገለጥ ባደረጉ ጊዜ፤ ጠይም ወላንሳዋ እናታችን ኢትዮጵያ መድረኩን ያዘች፡፡ የሥልጣኔ ሞግዚት እና የብሔራት ወላጅ እርሷ ነች፡፡ የመጀመሪያ ልጇም ግብፅ ናት፡፡” ፺ ጆርጅ ዌልስ ፓርከር፤ “The Children of the Sun”)
Read 4508 times
Published in
ህብረተሰብ
ሻሂ ተደብቀው የሚጠጡት እማማ ፀሐይቱ ሊቃውንት ሲነግሩን፣ ሁላችንም እብድ የምንሆንባቸው ደቂቃዎች ወይም ሰአቶች አሉ (ሁላችንም ስንተኛ ህልም እናያለንም ይሉናል፣ ስንነቃ የምናስታውሳቸው ህልሞች ግን ጥቂት ናቸው) እኛ “ጤነኛ” የምንባለው ሰዎችም እብደታችንን አናሳይም፡፡ “ጨርቁን የጣለ እብድ” የምንላቸው ሰዎች ደግሞ በበኩላቸው “ጤነኛ” የሚሆኑባቸው…
Read 4066 times
Published in
ህብረተሰብ
“አንተ ልጅህን የማትፈልገው ከሆነ መንግስት ያሳድገዋል” - የካናዳ ፖሊስ በብዙ የበለፀጉ አገሮች የሴቶችና የልጆች መብት በጣም የተከበረ ነው፡፡ በኢትዮጵያና በመልማት ላይ ባሉ በርካታ አገሮች የሁለቱ የኅብረተሰብ ክፍሎች መብት በጣም የተረገጠ ነው፡ በእነዚህ አገራት ባልና ሚስት ሲጣሉ፤ ሴቷ ናት ከቤት የምትወጣው፡፡…
Read 4931 times
Published in
ህብረተሰብ