ህብረተሰብ
‹‹ምግብን የምሰራው እንደ ሰዓሊ ተጠብቤ በመሆኑ የምግብ ጠበብት ብባል አይደንቅም›› መስከረም ዘውዴ ‹‹ፕሮፌሽናል ለሆኑ ዜጎቻችን የሚሆኑ የስራ እድሎች በመካከለኛው ምስራቅ ለመፍጠር እፈልጋለሁ፡፡›› - ሔኖክ ተሾመ ሄኖክ ተሾመና መስከረም ዘውዴ በኳታሯ መዲና ዶሃ ታዋቂ የሆነው የአቢሲኒያ ቢሾፍቱ ሬስቶራንት ባለቤቶች ናቸው፡፡ የትዳር…
Read 4348 times
Published in
ህብረተሰብ
“እኛ ትርኢታችንን ለማሳየት ወደ ባህር ማዶ እንጓዛለን፡፡ ወጣቶቹ ከዚያ በሚያገኙት ገንዘብ ህይወታቸውን ያሻሽላሉ፡፡ ሌሎች ቤተሰቦች ይሄንን ሲያዩ ወደኛ ይመጡና ልጆቻቸው እኛ ጋ እንዲገቡላቸው ይጠይቃሉ፡፡” እ.ኤ.አ በ1997 ዓ.ም በምሥራቅ ኢትዮጵያ የተቋቋመው “ድሬዳዋ ሰርከስ”፤ እዚህ ግባ የሚባል የገንዘብ አቅምና ሃብት ባይኖረውም፤ ለወጣቶች…
Read 9221 times
Published in
ህብረተሰብ
አድማስ ትውስታ ኢትዮጵያ ወዴት ወዴት--? “--አረቄ ጠጥቶ የማይሰክር ሰው ተየት ይገኛል? ዘውድ ዙፋን፣ ከአረቄ አስር እጅ የባሱ አስካሪዎች ናቸው። አስካሪነታቸው ንጉስ ለተባለው ሰው ብቻ አይደለም። ለባለሟሎቹም፥ ለዘመናዮቹም ነው። ሕዝቡንም ጭምር ለማስከር እንዲችሉ ተደርገው ተሰናድተዋል። የአረቄ ስካር በቶሎ ይበርዳል። የዙፋንና የዘውድ…
Read 3115 times
Published in
ህብረተሰብ
• “አመራሩን በንቅለ ተከላም በቆረጣም ነው ያስተካከልነው” • “ዓለም ስትሰለጥን ወሎን ትመስላለች በ1999 ዓ.ም ከሀረማያ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ተቀብለው ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ በሰሜን ወሎ ዋድላ ወረዳ የወረዳውን ገንዘብና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለአራት ዓመታት መርተዋል። ከዚያ በኋላ በህዝቡ ፍላጎት በወጣትነት እድሜያቸው…
Read 13178 times
Published in
ህብረተሰብ
ሕገ መንግሥት ማለት መንግሥቱ በምን ዓይነት አስተያየትና ሐሳብ የተመራ ሆኖ እንደ ተመሠረተ የሚያስረዳ፣ በመንግሥቱና በሕዝቡ መካከል ያለውንም ግንኙነት ከናስተዳደሩ ለይቶ የሚያመለክት ቀዋሚ ደንብ ነው።ይህም ሕግ ንጉሠ ነገሥቱን ወይም መንግሥቱን ከበላይ ሆኖ የሚያዝና የሚመራ ነው። ሕግ ለሰው ልጅ አዲስ ነገር አይደለም፤…
Read 1034 times
Published in
ህብረተሰብ
- ጊዜው፤ የመጠየቅና የመጠየቂያ ነው በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምሥራቅ ወለጋ ጊዳ ኪራሙ እና በአዋሳኝ ወረዳዎች በሚገኙ የአማራ ተወላጆች ላይ ዘር ተኮር ጥቃት ከተጀመረ ቢያንስ ቢያንስ ሃያ ዓመት ይሆነዋል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሰላማዊ ትግል ብሎ ወደ አገር ውስጥ ከገባ ጊዜ…
Read 11763 times
Published in
ህብረተሰብ