ንግድና ኢኮኖሚ
የዛሬ ስድስት ዓመት የተመሰረተውና ንግዶችን ለማስተሳሰርና ለማቀላጠፍ ዓላማ የተመሰረተው TradEthiopia.com የኦንላይን ፕላት ፎርም፤ ከ30 በላይ የሀገር ውስጥና የውጪ አገራት የተውጣቱ ከ600 በላይ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት የኦንላይን ኤክስፖ ሊያዘጋጅ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ባለፈው ሳምንት አጋማሽ በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኤክስፖውን…
Read 2246 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአገራችን የመጀመሪያ የሆነውና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትን የሚሰጠው ዘምዘም ባንክ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ከትናንት በስቲያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ኡመር ኢድሪስ በተገኙበት ቦሌ በሚገኘው ጋራድ ህንፃ ውስጥ በይፋ የተከፈተው ባንኩ አጠቃላይ ካፒታሉ 876 ሚሊዮን ብር…
Read 2041 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ሮሃ” አፓርትመንት በ170 ሚ. ብር ሲጠናቀቅ የረር ሆምስ በግማሽ ቢ. ብር እየተገነባ ነው በሁለት ዓመታት ውስጥ 300 ያህል ቤት ፈላጊዎችን የቤት ባለቤት ያደርጋል የተባለውና በሆሴዕ ሪል እስቴት የሚገነባው “የረር ሆምስ” የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።ባለፈው አርብ ግንቦት 13 ቀን…
Read 2653 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Monday, 17 May 2021 16:13
የመጀመሪያው ዙር ሃገር አቀፍ የቢዝነስ ማሻሻያና ገበያ ትስስር ዎርክ ሾፕ ተካሄደ
Written by Administrator
በጢስ አባይ የኢኮኖሚ ልማት፣ ቢዝነስና ኢንቨስትመንት አማካሪ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናዳው የመጀመሪያው ዙር ሀገር አቀፍ የቢዝነስ ማሻሻያ ገበያ ትስስር መፍጠሪያ ዎርክ ሾፕ ባሳለፍነው ሳምንት በጊዮን ሆቴል ተካሄደ፡፡ አማካሪ ድርጅቱ፤ በዎርክሾቱ በሆቴልና ማኒፋክቸሪንግ ዘርፎች መነሻነት የተጠናው ቅድመ ዎርክ ሾፕ፣የኢትዮጵያ ገበያ በተለያዩ ችግሮች…
Read 1994 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Monday, 17 May 2021 15:47
በ300 ሚ.ብር የተገነባው ቤዝ ኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ሆቴል ተመርቆ ሥራ ጀመረ
Written by Administrator
ባለቤትነቱ የቤዝ ኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ቱር ኤንድ ትራቭል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሆነውና 300 ሚ.ብር እንደወጣበት የተነገረለት “ቤዝ ኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል” የተሰኘ ባለ ኮከብ ሆቴል፣ተመርቆ ስራ ጀመረ፡፡ በተለምዶ አትላስ በሚባለው አካባቢ የሚገኘው ሆቴሉ በ500 ካ.ሜ ላይ ያረፈ ሲሆን 40 ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ…
Read 2105 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በሰበታ ከተማ ቀበሌ 04 የሚገኘው “ቱሉ መገርሳ ኢንተርናሽናል ሆቴል” ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ዘጠኝ ቀናት እንደሚመረቅ ወጣቱ ባለሃብት አቶ ጅሩ መገርሳ ገለፁ፡፡ በቅርቡ ከሌላ ባለ ሃብት በ150 ሚ.ብር የተገዛውና ለእድሳቱ 100 ሚ.ብር የተመደበለት ሆቴሉ ከ5 ሺህ ካ.ሜ በላይ በሆነ ቦታ ላይ…
Read 1958 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ