ንግድና ኢኮኖሚ
ከንክኪ ነጻ ቪዛና ማስተር ካርዶች በሀገራችን የመጀመሪያዎቹ ናቸው ተብሏል እ.ኤ.አ በ2008 ዓ.ም በአንድ ቅርንጫፍ አገልግሎት የመስጠት ፍልስፍና ሥራውን የጀመረው ዘመን ባንክ፤ ከትላንት በስቲያ አመሻሽ ላይ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አስተዋወቀ። ባንኩ አሁን ያለንበትን አስቸጋሪ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ግምት ውስጥ በማስገባት ደንበኞች ከንክኪ ነጻ…
Read 1825 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከንክኪ ነጻ ቪዛና ማስተር ካርዶች በሀገራችን የመጀመሪያዎቹ ናቸው ተብሏል እ.ኤ.አ በ2008 ዓ.ም በአንድ ቅርንጫፍ አገልግሎት የመስጠት ፍልስፍና ሥራውን የጀመረው ዘመን ባንክ፤ ከትላንት በስቲያ አመሻሽ ላይ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አስተዋወቀ። ባንኩ አሁን ያለንበትን አስቸጋሪ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ግምት ውስጥ በማስገባት ደንበኞች ከንክኪ ነጻ…
Read 1668 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለለት “ቢላል ከወለድ ነፃ ማይክሮፋይናንስ አክስዮን ማህበር ሊመሰረት ነው። በምስረታ ላይ የሚገኘው ይሄው ማይክሮ ፋይናንስ ለመቋቋም የሚያስችለውን የአክስዮን መሸጫ ፈቃድ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አግኝቶ ወደ ስራ ለመግባት እንቅስቃሴ መጀመሩን አደራጆቹ ትላንት ከሰዓት በኋላ ግዮን ሆቴል በሚገኘው ግሮቭ…
Read 2532 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ግንባታው በ18 ወራት ይጠናቀቃል ተብሏል “የሰላም ዋስትና እንሰጣለን፤ መጥታችሁ አልሙ” በ2.2 ቢሊዮን ዶላር ይገነባል የተባለው “ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ” ባለፈው ረቡዕ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠለት።ከአድዋው ጦርነት 3 ዓመት በኋላ በትንሽ ቤተሰባዊ ንግድ በተጀመረውና አሁን በሶስተኛ ትውልድ በሚመራው ኢስት…
Read 2301 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ370 ሚ. ብር ካፒታል ማስፈረም ችሏል ለኪነ ጥበብ-ሥራዎች ብድር ይፈቅዳል በባንክ የሙያ ዘርፍ ከብሔራዊ ባንክ ጀምሮ ዓለም አቀፍ እውቀት ልምድ ባካበቱ አደራጆች የተቋቋመው ዳሞታ ባንክ ሊመሰረት ነው። ባንኩ በአጭር ጊዜ ውስጥ 370 ሚ. ብር የተፈረመና ከግማሽ በላይ የተከፈለ ካፒታል መሰብሰቡን…
Read 2308 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ባለፉት ስድስት ወራት የኤክስፖርት ንግድ በ335 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ወርቅ የመሪነቱን ድርሻ የያዘ ሲሆን ቡና በ304 ሚሊዮን ዶላር በሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ የወርቅ ዓመታዊ ገቢ ከዓመት ዓመት እያሽቆለቀለ ከ40 ሚሊዮን ዶላር በታች ወርዶ ነበር፡፡ አበባ በ213 ሚሊዮን ዶላር፣ ጫት በ187…
Read 2349 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ