ንግድና ኢኮኖሚ
ከአዲስ አበባ በ30 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ሆለታ ከተማ የተገነባውና 700 ሚ. ብር እንደወጣበት የተነገረለት አፍሪካ ውሃ ፋብሪካ፤ባለፈው ሳምንት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የሆለታ ከተማ ከንቲባ አቶ ኡቱካና ኦዳ እንዲሁም የአገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት…
Read 3042 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ወረቀት ተኮር የሆነውን የባንክ አሠራር የሚያስቀርና የኢንቨስትመንትና ቴክኖሎጂ ባንክ የሆነው ጃኖ ባንክ በምስረታ ላይ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በምሁራን፣ በባንክ ባለሙያዎች፣ በነጋዴዎችና በኢኮኖሚስቶች አስተባባሪነት በምስረታ ሂደት ላይ ነው የተባለው ጃኖ ባንክ፤ ሙሉ ለሙሉ የዲጂታላይዜሽን አሠራርን ይዞ እንደሚመጣ ተጠቁሟል፡፡ ባንኩ አልሞ ከተነሳቸው የኢንቨስትመንት…
Read 4366 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሁኔታዎችን እያየን ድጋፉን እንቀጥላለን›› - አቶ አቤ ሳኖ የባንኩ ስራ አስኪያጅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለውንና የአለም ስጋት የሆነውን ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19)ን ቀድሞ ለመከላከል የሚረዳ የ10.ሚ ብር ድጋፍ ለጤና ሚኒስቴር ሰጠ፡፡ ባንኩ ትላንት በዋና መሥሪያ ቤቱ ከቀኑ 9፡00…
Read 2975 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 21 March 2020 12:57
ኦልማርት ከመቶ ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለገሰ
Written by Administrator
ገርጂ መብራት ሀይልና ጀሞ የሚገኘው ኦልማርት ሱፐር ማርኬት፤ በአገራችን የኮሮና ቫይረስን መከሰት ተከትሎ፣ ለአቅመ ደካሞች ከመቶ ሺህ በላይ ብር የሚያወጡ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ለገሰ፡፡ ሱፐር ማርኬቱ ይህንን በጎ አድራጎት ያደረገው በተለይም ቫይረሱ በብዛት ያጠቃቸዋል ለተባሉት አረጋዊያን ሲሆን በዚህም ምክንያት ለመቄዶኒያ…
Read 3690 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በፕራና ኢቨንትስና በኢቲ መባቻ ኤቨንትና ቢዝነስ ሶሉሽን ትብብር የተዘጋጀው የፈርኒቸርና የቤተ ውበት አውደ ርዕይና ጉባኤ የፊታችን ሐሙስ ረፋድ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ለ3 ቀናት በሚካሄደው በዚህ አውደ ርዕይና ጉባኤ የፈርኒቸር፣ ቤተ ውበትና የግንባታ አጨራረስ ምርቶች፣ የቤት፣ በቢሮና በኢንዱስትሪ…
Read 3157 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ40 ዓመታት በፊት በባለ ራዕዩ ሚስተር ዎልፍጋንግ ግሮስ ባካውፍበረን (ባቫሪያ) ጀርመን የተቋቋመውና በበጎ ስራና ሰብዓዊ ድጋፍ ስራ ላይ የተሰማራው ‹‹ሁሜዲካ ኤቪ›› ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብአዊ ድጋፍ ሥራ የጀመረበትን 10ኛ ዓመት ባለፈው ማክሰኞ መስራቹ ሚስተር ዎልፍ ጋንግ ግሮስ በተገኙበት አከበረ፡፡ በዓለም ላይ…
Read 2864 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ