ንግድና ኢኮኖሚ
• በአዕምሮ የምታስበውን ወደ መሬት ለማውረድ ነፃነት ያስፈልጋል• ከተማን እኛ እንሰራዋለን፤ መልሶ ደግሞ ከተማ እኛን ይሰራናል ከኩባንያህ ዓላማና ራእይ በመነሳት ውይይቱን ብንጀምረውስ?ለኩባንያችን “አስፓየር” የሚለውን አዲስ ስም በቅርቡ ብናወጣም፣ የሚታወቀው “ሐብታሙ ኢንተርናሽናል አማካሪ መሐንዲሶችና አርክቴክቶች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር” በሚል ስያሜ…
Read 2090 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በዕድገት ምጣኔው ከሌሎች ባንኮች ጋር ሲወዳደር 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧልሕብረት ባንክ አ.ማ ባደረገው ከፍተኛ የሥራ እንቅስቃሴ ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመትት አምና ከተመዘገበው ጋር ሲነፃፀር የ42.8 በመቶ ጭማሪ በማሳየት 706.98 ሚሊዮን ብር ከግብር በፊት ማትረፉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ፣ ከትናት…
Read 2112 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በንግድ ዘርፍና በመንግሥት መካከል አገናኝ ድልድይ በመሆን እየሰራ ያለው የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፉ ማኅበራት ም/ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ፕሬዚዳንት መረጠ፡፡ የም/ቤቱ አባላት ከትናንት በስቲያ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባደረጉት 14ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ቀድሞ የአባይ ባንክ ፕሬዚደንት የነበሩትን ወ/ሮ መሰንበት ሽንቄጡን የመጀመሪያዋ…
Read 1643 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የቱሪዝም ገበያ ልማት መለዮ ላይ ያተኮረ ኢትዮጵያን በፎቶ የማስተዋወቅ ውድድር ባለፈው ሳምንት የተጀመረ ሲሆን ውድድሩ ኦክቶበር 31 2018 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ታውቋል፡፡ ተወዳዳሪ የፎቶግራፍ ባለሙያዎች፤ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች በፎቶ በማቅረብ ውበታቸውን አጉልቶ ማሳየት የሚጠበቅባቸው ሲሆን አላማውም የቱሪዝም መለዮ አርማውን በያንዳንዱ…
Read 1891 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 14 October 2018 00:00
የአፍሪካ እንስሳት ሀብት ኤግዚቢሽን የኢትዮ ፓልተሪ ኤክስፖ በሚቀጥለው ሳምንት ይካሄዳል
Written by መንግስቱ አበበ
4ኛው የአፍሪካ እንስሳት ሀብት አውደ ርዕይና ጉባኤ፣ እንዲሁም 8ኛው የኢትዮ ፖልተሪ ኤክስፖ በሚቀጥለው ሳምንት ከጥቅምት 8-10 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ኤግዚቢሽኑን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በጁፒተር ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከ13 ሀገራት የተውጣጡ ከ60 በላይ ኩባንያዎች ምርቶቻቸውንና ዘርፉ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ…
Read 1867 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በክብር እንግድነት በተገኙት በምክትል ጠ/ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መስከረም 30 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ በድምቀት የተከፈተው 9ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን ዛሬ ይዘጋል፡፡ በየትኛውም የአገር ዕድገት ኢኮኖሚ ላይ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ በጣም ከፍተኛ ነው ያሉት…
Read 1999 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ