ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
 ሁለተኛው የእስላም ባንክ በምስረታ ላይ ነው የሸሪአን ሕግ መሰረት አድርጎ የሚሰራውና ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጠው ሂጅራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ተመስርቶ አክሲዮን መሸጥ ጀመረ፡፡ ከውጭና ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ 38 አደራጆች ያሉት ባንኩ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ በንግድ ባንክ በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል፣ በንብ፣ በኦሮሚያ…
Rate this item
(0 votes)
ኪዊንስ ኮሌጅ ማክሰኞ ያስመርቃል ባለፉት 20 ዓመታት የተማረ የሰው ሀይልን በማፍራት አስተዋፅኦ ሲያበረክት የቆየው አድማስ ዩኒቨርሲቲ፤ ባለፈው እሁድ ሀምሌ 14 በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በሚሊኒየም አዳራሽ አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርስቲው 3121 በዲግሪ፣ 1668 በደረጃ 3 እንዲሁም 2059 በደረጃ 4 ቴክኒክና ሙያ ተማሪዎቹን…
Rate this item
(3 votes)
ቤዝ ሶሉሽን ፕሮጀክት የተባለ ድርጅት፤ የአዲስ አበባ ከተማን የመኖሪያ ቤት ችግር ይፈታል የተባለ ዘዴን ለአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ኤጀንሲ አቅርቦ ተቀባይነት ማግኘቱን አስታወቀ፡፡የቤዝ ሶሉሽን ዋና ጠንሳሽ አቶ ናደው ጌታሁን ባለፈው ሐሙስ በስካይ ላይት ሆቴል በሰጡት መግለጫ፤ በከተማው ውስጥ 500 ካሬ…
Rate this item
(0 votes)
 ዶ/ር ገመቺስ ማሞ በፕሬዚዳንትነት የሚመሩት የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ባለፈው ሰኔ 25 ቀን 2011 ዓ.ም ምሽት “የኢትዮጵያ ዶክተሮች ቀን”ን፤ ለሁለተኛ ጊዜ፣ በራስ ሆቴል፣ በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች አክብሯል - “አልመው፣ አግኘው፣ ውደደው (Dream it, Find it, Love it”) በሚል መርህ፡፡ በፕሮግራሙ…
Rate this item
(2 votes)
• “ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶች፣ ዶላር አያመነጩም፤ የውጭዎቹ ዶላር ይዘው ነው የሚመጡት” ብሔራዊ ባንክ • “ዜግነትን መሰረት ያደረገ የብድር መመሪያ ለአገር ውድቀት ነው” የግል ባንክ ፕሬዚዳንት • የንግድ ውድድርና ሸማቾች ባለስልጣን ብሔራዊ ባንክን ማብራሪያ ጠየቀ ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎችን አገር ውስጥ በማምረት የሚተኩ…
Rate this item
(1 Vote)
 • በሆቴል ኤክስፖው 5 ቢሊዮን ብር ይንቀሳቀሳል ተብሏል • ለቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ዘርፍ አስተዋፅኦ ያደረጉ ተሸልመዋል 7ኛው ዙር የሆቴል ሾው አፍሪካ የሆስፒታሊቲና የቱሪዝም ኤክስፖ ባለፈው ሐሙስ ተከፍቷል፡፡ በኦዚ የሆቴልና ሆስፒታሊቲ አማካሪ ድርጅት በየዓመቱ በሚዘጋጀው በዘንድሮው ኤክስፖ ላይ ከአገር ውስጥና ከውጭ አገራት…