ንግድና ኢኮኖሚ
እናት ባንክ አ.ማ ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው የሥራ እንቅስቃሴ፤ ከታክስ በፊት ያልተጣራ 216 ሚሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ባለፈው ሳምንት በሚሌኒየም አዳራሽ ባደረገው የባለአክሲዮኖች 5ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ የባንኩ የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀ መንበር ወ/ሮ…
Read 2724 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሽን ባንክ አ.ማ ሰኔ 23 ቀን 2010 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ፣ ከታክስ በፊት 1.14 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ትርፉ ከቀደመው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲተያይ የ8.3 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡ ባንኩ ትናንት በሸራተን አዲስ ሆቴል ባደረገው 24ኛው…
Read 2256 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የዲፕሎማቲክ ሚስቶች ቡድን አባላት፣ በየዓመቱ የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር የሚያካሂዱ ሲሆን፣ የዘንድሮው ባዛር በመጪው ሳምንት ቅዳሜ ሕዳር 29፣ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ የማቲሪክስ ፕሮጀክት የሥራ ኃላፊዎች ባለፈው ረቡዕ በሂልተን ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በየዓመቱ በርካታ የውጭ አገር ዜጎችና ኢትዮጵያውያን…
Read 2016 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከዛሬ 20 ዓመት በፊት ለትምህርት አሜሪካ በሄደች ጊዜ የሚያውቋት ሰዎች፤ “አሜሪካ መጥተሽ ወደፊት ጥሩ የሚያበላሽን ነገር ትማሪያለሽ እንጂ እንዴት ስለ ጸጉር ትማሪያለሽ?” ብለዋት ነበር፤ አልተቀበለቻቸውም እንጂ፡፡ ከልጅነቷ ጀምሮ ትወደው ለነበረው፣ ለዛሬው ማንነቷና ለኑሮዋ መሰረት ለሆነው ኮስሞቶሎጂ (ሥነ-ውበት) ትኩረት ሰጥታ ተምራ፣…
Read 3054 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት ባለሙያዎች ማህበር ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጋር በመተባበር `Recent developments in the construction industry` በሚል መሪ ሃሳብ ከነገ በስቲያ ሰኞ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በኢሲኤ መሰብሰቢያ አዳራሽ የግማሽ ቀን ጉባኤ ያካሂዳል፡፡ በጉባኤው ላይ ከተለያዩ አገራት የሚመጡ እንግዶች የሚሳተፉ ሲሆን…
Read 1909 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“እኛ ንቦቹ ሊሰጡን የተዘጋጁትን ያህል ማለብ አልቻልንም” ኢትዮጵያ ከ130 ዓመታት ላይ ባደጉ አገራት በሞኖፖል ተይዞ የቆየውን፣ በአፍሪካ ምድር ከደቡብ አፍሪካ በመቀጠል፣ 2ኛውን ኢፒሞንዲያ (የንብ ሀብት) ሲምፖዚየም፣ “በምግብ ምርት ሂደት ውስጥ የንቦች ሚና” በሚል መሪ ሐሳብ በቅርቡ ታዘጋጃለች፡፡ የሲምፖዚየሙ አዘጋጅ የኢትዮጵያ…
Read 2679 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ