ንግድና ኢኮኖሚ
“በጥራት ጉዳይ ድርድር የለም” አቶ ዮናስ ካሣ፤ የንግድ ስራ ፈጣሪው አቶ ዮናስ ካሣ፤ የቢዝነስ ሥራን ከአባቱ እንደተማረ ይናገራል፡፡ አባቱ አቶ ካሣ አበበ በንግዱ ዘርፍ ላይ ትልቅ አሻራ ያኖሩ የቢዝነስ ሰው ነበሩ፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ አባቱ የሚሰሩትን በቀርበት እየተመለከተ ያደገው ዮናስ፤ በ18…
Read 1477 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በባሮክ ኤቨንት ኦርጋናይዘር የተዘጋጀው “መርካቶን በሚሊኒየም” የአዲስ ዓመት የንግድ ኤግዚቢሽንና ባዛር፣ ባለፈው ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፍቷል፡፡ እስከ ጳጉሜ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለ17 ቀናት የሚዘልቀው የንግድ ባዛሩ፤ ለሸማቹ ማህበረሰብ መሰረታዊና የበዓል ፍጆታዎች በስፋትና በቅናሽ የሚቀርብበት መድረክ ነው…
Read 1072 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• አምና ከ400 በላይ፣ ዘንድሮ ከ300 በላይ ሰዎች ህይወት በትራፊክ አደጋ ተቀጥፏል - ትራፊክ ፖሊስ በአገሪቱ እንዲሁም በመዲናዋ እየተከሰተ ያለውን የትራፊክ አደጋ በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሳል የተባለ በተሽከርካሪዎች ላይ የሚገጠም አውቶማቲክ አደጋ ጠቋሚ መሳሪያ ይፋ ተደረገ።አዲሱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ የተሰራው አቶ ጎይቶኦም…
Read 1042 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት (ቢ.አይ.አይ) እና የኔዘርላንድ የሥራ ፈጠራና ልማት ባንክ (ኤፍ.ኤም.ኦ) እያንዳንዳቸው 20 ሚሊየን ዶላር፣ በድምሩ 40 ሚሊየን ዶላር ብድር ለዳሸን ባንክ ማቅረባቸውን ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህ የብድር አቅርቦት ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ የምታቀርበውን የግብርና ምርት ለማሳደግና በእጅጉ አስፈላጊ የሆነውን…
Read 1180 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 03 September 2023 21:28
አያቴል ሞባይል “ኤስ 23+” የተሰኘ አዲስ ሞዴል ሞባይሉን በኢትዮጵያ አስመረቀ
Written by Administrator
ላለፉት አመታት በአገልግሎት ጥራታቸውና በዋጋቸው ተመራጭ የሆኑ የስልክ ምርቶችን ለአገራችን ገበያ ሲያቀርብ የቆየው አያቴል ሞባይል ቴክኖሎጂና ዲዛይን ኩባንያ፤ በአዳዲስ ፈጠራዎች የተሰራውንና ዘመኑ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ደረጃ የሚያሳዩ ኤስ 23+ የተሰኘ አዲስ ሞባይልን በኢትዮጵያ አስመረቀ፡፡በአገራችን ገበያ በትራንሽን ማኑፋክቸሪንግ ኩባንያ ስር በመስራት አያቴል…
Read 1095 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 03 September 2023 21:27
የአዲስ አበባ ሆቴልና ቱሪዝም ባለሙያዎች ማህበር ተመሥርቶ ስራ ጀመረ
Written by Administrator
የአምባሳደር ሆቴልና አፓርትመንት ሥራ አስኪያጅ በፕሬዚዳንትነት ተሾመዋል የአዲስ አበባ ሆቴልና ቱሪዝም በለሙያዎች ማህበር ባለፈው ማክሰኞ ነሀሴ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ላምበረት አካባቢ በሚገኘው በሀይሌ ግራንድ ሆቴል በይፋ ተመስርቶ ስራ ጀመረ። ማህበሩ ሐምሌ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለልጣን…
Read 1011 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ