ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
ኢትዮ ቴሌኮም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር የኮኔክቲቪቲና ዲጂታል አገልግሎቶች ለማቅረብ የሚያስችል ስትራቴጂያዊ የአጋርነት ስምምነት ከትላንት በስቲያ አድርጓል፡፡ ስምምነቱ፤ 18 ካምፓሶችን ከፍተኛ ፍጥነት ባለው የኢንተርኔት አገልግሎት ማገናኘት፣ ስማርት ክፍሎችን መገንባት፣ የተለያዩ የዲጂታል አገልግሎቶችን ማቅረብ፣ ከፍተኛ ባንድዊድዝ ያለው የብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት አቅርቦት…
Rate this item
(0 votes)
 ራሚስ ባንክ፤ አስፈላጊውን የባንክ አደረጃጀትና መስፈርት አሟልቶና ከብሄራዊ ባንክ ፈቃድ አግኝቶ የተመሰረተ ሲሆን ፤የፊታችን እሁድ ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በዋና መሥሪያቤቱ በይፋ ተመርቆ ስራ ይጀምራል። ባንኩ ከዛሬ ግንቦት 24 በኢሊሊ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፣ ይህን ያስታወቀው። ከመላው የሃገሪቱ…
Rate this item
(0 votes)
የ10ኛ ዓመት በዓሉን በኢንተርኮንቴኔንታል አክብሯል በጥር 2005 ዓ.ም በ20 መሥራች አባላትና በ9ሺ ብር ካፒታል ተቋቁሞ፣ ዛሬ ከ5500 በላይ አባላትና ከ1ቢሊዮን ብር በላይ ሃብት ማፍራት የቻለው አሚጎስ ቁጠባና ብድር ኃ.የተ.ህብረት ሥራ ማህበር፤ ባለፈው ሰኞ ግንቦት 21 ቀን 2015 ዓ.ም፣ በኢንተርሌግዠሪ ኢንተርኮንቲኔንታል…
Rate this item
(0 votes)
አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ፣ የፀደይ ባንክ ብራንድ አምባሳደር ሆኖ ተሾመ። አርቲስቱ ይህን ሹመት ያገኘው ባለፈው ሐሙስ ግንቦት 25 ቀን 2015 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደ ሥነስርዓት ነው።አርቲስት ሰለሞን ለፀደይ ባንክ ብራንድ አምባሳደርነት የተመረጠበት ዋና ምክንያት፣ በኪነጥበቡ ዓለም በሙያው…
Rate this item
(0 votes)
ቴክኖ ሞባይል ዓለማችን የደረሰበት ሞባይል የቴክኖሎጂ ደረጃ ያሳያል የተባለለትን የፋንተም ቪፎልድ (Phantum V told) ሞባይሉን ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ፡፡በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በተዘጋጀው ስነስርዓት ላይ የቴክኖ ሞባይ ብራንድ ማኔጀር አቶ ኤሊክ እንደተናገሩት ኩባንያው እጅግ ዘመናዊውን የፋንተም ቪ ፎልድ ሞባይል ለገበያ ከሚያቀርብባቸው…
Rate this item
(0 votes)
 ኢትዮጵያ እንዳላት የታሪክ የባህልና የተፈጥሮ ጸጋ፤ የቱሪዝም ዘርፉ ተጠናክሮ ለአገሪቱ የሚገባትን ያህል ጥቅም እያስገኘ አይደለም የሚለው ሃሳብ ሲወተወትበት የኖረ ጉዳይ ነው፡፡ ምንም እንኳን አገሪቱ እንዳላት አቅም ያህል ባይሆንም እስከ 2019 እ.ኤ.አ. ድረስ የቱሪዝም ዘርፉ ከፍተኛ እመርታን እያሳየ ነበር፡፡በ2019 እ.ኤ.አ. ከ800…
Page 5 of 82