Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(2 votes)
ለግንባታው 120ሚ. ያህል ብር ወጥቷል * በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሲሆን፤ በአፍሪካ 3ኛ እንደሆነ ይነገራል * በዓመት 4ሚ ካ.ሜ ቦርድና 95ሚ. ኩንታል የጂፕሰም ዱቄት ያመርታል “የድንጋይ ዳቦ ዘመን” ሲባል እርግጠኛ ነኝ የጥንቱን ደግ ዘመን ለመግለጽ እንጂ “ድንጋይ ዳቦ” ሆኖ አይደለም፡ዛሬ ግን ከፍተኛ…
Rate this item
(0 votes)
ህይወትዋ እንደ ቦሊውድ ፊልሞች ሴራ (plot) ነው - በርካታ መሰናክሎችን ተጋፍጦ በደስታ በሚቋጭ ታሪክ ዙሪያ የሚያጠነጥን፡፡ በህንድ ማህበረሰብ ዘንድ በንቀት ከሚታየው ዳሊት ከተሰኘው የህብረተሰብ ክፍል የወጣችው ካልፓና ሳሮጅ፤ ያልደረሰባት መከራና ስቃይ የለም፡፡ በቤተሰብዋ” በማህበረሰብዋና በትምህርት ቤት ሳይቀር ብዙ ግፍና በደል…
Rate this item
(0 votes)
ወደ ቦንጋ የሄደ እንግዳ ሰው፣ “የት ልረፍ? ጥሩ አልጋ የት አገኛለሁ?” በማለት ፊት-ለፊቱ ያገኘውን የከተማዋን ነዋሪ ድንገት ቢጠይቅ “ማኪራ! ማኪራ ሆቴል ይሻልሃል” የሚል ምላሽ እንደሚያገኝ እገምታለሁ፡፡በከተማዋ ካሉ በጣት ከሚቆጠሩ ሆቴሎች አንዱ የሆነው “ማኪራ ሆቴል” በከተማዋ እንብርት መገኘቱ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ ብዙ…
Rate this item
(0 votes)
* የአምና ገቢው ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው * በ73 አገሮች 3700 ሆቴሎችና ሎጆች አሉት * ዋና መ/ቤቱ 300ሺህ ያህል ሰራተኞች አሉ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ በተካሄደው 22ኛው የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊን ጨምሮ ስምንት የአፍሪካ መሪዎች የንግድ…
Rate this item
(0 votes)
ሰሞኑን በየአደባባዩ እየተጮኸባቸው በመሸጥ ላይ ካሉ መፃሕፍት አንዱ “PROCEEDINGS OF THE INTERNATIONAL SYMPOSIUM ON THE CENTNARY OF ADDIS ABABA” የሚል ርዕስ አለው፡፡ መጽሐፉ የአዲስ አበባ ከተማ ምሥረታ መቶኛ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ በሲምፖዚየም የቀረቡ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎችን ሰብስቦ ይዟል፡፡ በርካታ…
Sunday, 06 May 2012 14:49

ሐረር ቢራ በሄንከን እጅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አበባ በ526 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሐረር ከተማ፣ ሐኪም ጋራ ሥር ተቋቁሞ ለዓመታት ምርቶቹን ለተጠቃሚዎቹ ሲያቀርብ የቆየው የሐረር ቢራ ፋብሪካ ዘንድሮም ለሁለተኛ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው ውድድር አሸንፎ የጥራት ተሸላሚ ሆኗል፡፡ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ ፋብሪካው ከበደሌ ቢራ…