ንግድና ኢኮኖሚ
ለግንባታው 120ሚ. ያህል ብር ወጥቷል * በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሲሆን፤ በአፍሪካ 3ኛ እንደሆነ ይነገራል * በዓመት 4ሚ ካ.ሜ ቦርድና 95ሚ. ኩንታል የጂፕሰም ዱቄት ያመርታል “የድንጋይ ዳቦ ዘመን” ሲባል እርግጠኛ ነኝ የጥንቱን ደግ ዘመን ለመግለጽ እንጂ “ድንጋይ ዳቦ” ሆኖ አይደለም፡ዛሬ ግን ከፍተኛ…
Read 6450 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ህይወትዋ እንደ ቦሊውድ ፊልሞች ሴራ (plot) ነው - በርካታ መሰናክሎችን ተጋፍጦ በደስታ በሚቋጭ ታሪክ ዙሪያ የሚያጠነጥን፡፡ በህንድ ማህበረሰብ ዘንድ በንቀት ከሚታየው ዳሊት ከተሰኘው የህብረተሰብ ክፍል የወጣችው ካልፓና ሳሮጅ፤ ያልደረሰባት መከራና ስቃይ የለም፡፡ በቤተሰብዋ” በማህበረሰብዋና በትምህርት ቤት ሳይቀር ብዙ ግፍና በደል…
Read 3669 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ወደ ቦንጋ የሄደ እንግዳ ሰው፣ “የት ልረፍ? ጥሩ አልጋ የት አገኛለሁ?” በማለት ፊት-ለፊቱ ያገኘውን የከተማዋን ነዋሪ ድንገት ቢጠይቅ “ማኪራ! ማኪራ ሆቴል ይሻልሃል” የሚል ምላሽ እንደሚያገኝ እገምታለሁ፡፡በከተማዋ ካሉ በጣት ከሚቆጠሩ ሆቴሎች አንዱ የሆነው “ማኪራ ሆቴል” በከተማዋ እንብርት መገኘቱ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ ብዙ…
Read 6251 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
* የአምና ገቢው ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው * በ73 አገሮች 3700 ሆቴሎችና ሎጆች አሉት * ዋና መ/ቤቱ 300ሺህ ያህል ሰራተኞች አሉ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ በተካሄደው 22ኛው የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊን ጨምሮ ስምንት የአፍሪካ መሪዎች የንግድ…
Read 3944 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሰሞኑን በየአደባባዩ እየተጮኸባቸው በመሸጥ ላይ ካሉ መፃሕፍት አንዱ “PROCEEDINGS OF THE INTERNATIONAL SYMPOSIUM ON THE CENTNARY OF ADDIS ABABA” የሚል ርዕስ አለው፡፡ መጽሐፉ የአዲስ አበባ ከተማ ምሥረታ መቶኛ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ በሲምፖዚየም የቀረቡ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎችን ሰብስቦ ይዟል፡፡ በርካታ…
Read 3758 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከአዲስ አበባ በ526 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሐረር ከተማ፣ ሐኪም ጋራ ሥር ተቋቁሞ ለዓመታት ምርቶቹን ለተጠቃሚዎቹ ሲያቀርብ የቆየው የሐረር ቢራ ፋብሪካ ዘንድሮም ለሁለተኛ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው ውድድር አሸንፎ የጥራት ተሸላሚ ሆኗል፡፡ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ ፋብሪካው ከበደሌ ቢራ…
Read 3954 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ