Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
ሰሞኑን በየአደባባዩ እየተጮኸባቸው በመሸጥ ላይ ካሉ መፃሕፍት አንዱ “PROCEEDINGS OF THE INTERNATIONAL SYMPOSIUM ON THE CENTNARY OF ADDIS ABABA” የሚል ርዕስ አለው፡፡ መጽሐፉ የአዲስ አበባ ከተማ ምሥረታ መቶኛ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ በሲምፖዚየም የቀረቡ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎችን ሰብስቦ ይዟል፡፡ በርካታ…
Sunday, 06 May 2012 14:49

ሐረር ቢራ በሄንከን እጅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አበባ በ526 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሐረር ከተማ፣ ሐኪም ጋራ ሥር ተቋቁሞ ለዓመታት ምርቶቹን ለተጠቃሚዎቹ ሲያቀርብ የቆየው የሐረር ቢራ ፋብሪካ ዘንድሮም ለሁለተኛ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው ውድድር አሸንፎ የጥራት ተሸላሚ ሆኗል፡፡ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ ፋብሪካው ከበደሌ ቢራ…
Rate this item
(2 votes)
ከቅርብ አመታት ወዲህ በአገሪቱ እየተበራከቱ ከመጡ የንግድ ዘዴዎች መካከል የአክስዮን ማህበራት ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በአክስዮን ማህበራት እየተደራጁ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች እንቅስቃሴ በማድረግ የተሻሉ ሥራዎችን እየሰሩ የአክስዮኑን አባላት፣ አገራቸውንና ዜጐቻቸውን እየጠቀሙ ያሉና ተጨባጭ ውጤት ያስመዘገቡ ማህበራት እንዳሉ ሁሉ የአክስዮን ሽያጫቸውን ካጠናቀቁ በኋላ…
Saturday, 14 April 2012 11:32

ኢንሹራንስ እና የግንዛቤ ችግር

Written by
Rate this item
(3 votes)
ኢንሹራንስ ከፈጣሪ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም… * ወላጅ ሲሞት ልጆች ያለ አሳዳጊ አይቀሩም - እንዴት? * የህይወት ዋስትና ለሞት ብቻ አይደለም - ለጡረታም! * አንድ ጃፓናዊ ገና ሲወለድ ነው የህይወት ዋስትና የሚገባለት… አቶ ጌትነት አበራ ሺበሺ ለበርካታ ዓመታት በኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ…
Rate this item
(0 votes)
የአየር ንብረት ለውጥ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ተፅዕኖውን እያሳረፈ ነው፡፡ ግግር በረዶ እየናደ፤ በጐርፍ እያጥለቀለቀ፣ በሰደድ እሳት እያቃጠለ፣ በድርቅ እየመታ፣ … በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕዝቦችን ለሞት ለረሃብ ለበሽታና ለሰቆቃ … እየዳረገ ነው፡፡ ይህ አስከፊ አደጋ በናይል ተፋሰስ አካባቢም ጥላውን አጥልቷል፡፡ አካባቢው በአየር…
Rate this item
(0 votes)
“ኑሮው ዕለት ተዕለት እየከበደ ነው” ራስዎትን ለአንባቢያን ያስተዋውቁ…. ሳህሌ ጨማሪ እባላለሁ፡፡ ቤተሰቦቼ ካፈሯቸው 8 ልጆች አንዱ ነኝ፡፡ ትውልዴ በቀድሞ ጨቦና ጉራጌ አውራጃ ቸሀ ወረዳ ዳጉና ቀበሌ ሲሆን አሁን የ51 ዓመት ሰው ነኝ፡፡ ወንድምና እህቶቼ አባትና እናቴን ጨምሮ ሁሉም ቤተሰቦቼ በሞት…