ንግድና ኢኮኖሚ
እየተጠናቀቀ ባለው ሳምንት ከህዳር 4- ቀን ዓም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ4ኛ፣ በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀውን የኢንተርፕሪነሮች ሳምንትን በተመለከተ፤ በኢምፓክት ካፒታል በኩል ለተሰባሰቡት የፕሮግራሙ አዘጋጆች የድጋፍ ሀሳባቸውን የገለጹት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ በመልዕክታቸው፤ በኢትዮጵያም የኢንተርፕሪነሮች ሳምንት በመዘጋጀቱ መደሰታቸውን አመልክተው “እኔም በኢንተርፕሪነርነት ብዙ…
Read 6948 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአገራችን ባለስልጣናትስ የግድ የሚሊዮን ብር መኪና መያዝ አለባቸው?ዘመኑ፤ የሶስኛው መንገድ (የቅይጥ ኢኮኖሚ) ቀውስ የሚተረክበት ዘመን ነውበእዳ ተዘፍቀው በቀውስ እያታመሱ ያሉት የአሜሪካ እና የአውሮፓ መንግስታት፤ ወጪዎቻቸውን ለመቀነስ እዚህም እዚያም እየተውተረተሩ ናቸው። ነገር ግን፤ ብዙዎቹ ጊዜያዊ እፎይታን ለማግኘት እንጂ፤ የችግሩን ስረ መሰረት…
Read 4833 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ወርቅነህ አታላይ እባላለሁ፡፡ በጎጃም፣ ሜጫ ወረዳ፣ በመራዊ ቀበሌ በ1974 ዓ.ም ነው የተወለድኩት፡፡ በትውልድ መንደሬ እስከ 7ኛ ክፍል ተምሬያለሁ፡፡ ትምህርቴን እንዳቋርጥ ምክንያት የሆነኝ ጤና ማጣቴና የወላጆቼ በፍቺ መለያየት ነበር፡፡ ወላጆቼ ከተለያዩ በኋላ የእናቴን መሬት ለማረስ ብሞክርም ውጤታማ መሆን አልቻልኩም፡፡ ለጤፍ አጨዳና…
Read 3514 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከነገ በስቲያ ኦክቶበር 31 ቀን 2011 ዓ.ም የዓለማችን ሕዝብ ቁጥር 7 ቢሊዮን ይሞላል ተብሎ እየተጠበቀ ነው፡፡ የተባበሩት መንግሥት ፖፑሌሽን ፈንድ በዚህ ሳምንት አጋማሽ ባወጣው ሪፖርት፤ ሴቶች በ1960ዎቹ ከሚወልዷቸው አማካይ የልጆች መጠን ጋር ሲነፃፀር በአሁኑ ወቅት የሚወልዷቸው ልጆች ጥቂት ቢሆንም የዓለማችን…
Read 3467 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 22 October 2011 11:25
በ16 ዓመቱ የቁጠባ (የባንክ) ሂሳብ ከፍቶ በ26 ዓመቱ የሁለት ፋብሪካ ባለቤት የሆነ ወጣት
Written by መንግሥቱ አበበ
አንድ ታዳጊ በ16 ዓመቱ የቁጠባ (የባንክ) ሂሳብ ከፈተ የሚል ነገር መስማት የተለመደ አይደለም፡፡ ምክንያቱም፤ የቁጠባ ሂሳብ ሳይኖራቸው የሚሞቱ በርካታ ሰዎች አሉና! ወሬውን ሲሰሙ፣ ምናልባት የመጀመሪያ ጥያቄዎ፣ የት አገር የሚል ሊሆን እንደሚችል እገምታለሁ፡፡ እዚሁ ኢትዮጵያ ነው፡፡ ምናልባት የሀብታም ልጅ ከሆነ ወላጆቹ…
Read 6494 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለመሆኑ የዛሬዋን ቅዳሜ የት ሆነው ነው ይህንን ጽሁፍ እያነበቡ የሚገኙት? ዝም ብዬ ልገምት፡፡ በአንድ ካፌ በራፍ ላይ ተሰይመው የወረደ ቡናዎትን እየተጎነጩ ሊሆን ይችላል፡፡ ስለ ቡናው ጣዕምና ጠቀሜታ እያሰቡ ከጋዜጣዎ ጋር ወግዎትን ቀጥለዋል ብዬ ልቀበል፡፡ እዚህች ላይ ግን ጥያቄ ላነሳ ነው፡፡…
Read 5033 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ