ከአለም ዙሪያ
Saturday, 23 April 2022 15:03
ባይደን "ትራምፕን የማሸንፈው እኔ ብቻ ነኝ፤ በድጋሚ እወዳደራለሁ" አሉ
Written by Administrator
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በቀጣዩ የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩና ዶናልድ ትራምፕን ተፎካክሮ ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ሰው እኔ ነኝ ብለው እንደሚያስቡ መናገራቸው ተዘግቧል፡፡ባይደን ይህንን የተናገሩት ለቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ መሆኑን ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ ያስነበበው ዘ ሂል ድረገጽ፣ በ78 አመታቸው…
Read 2094 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ሙሉ ለሙሉ በሴቶች ብቻ የሚንቀሳቀስና የራሱ የሆነ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ያሉት ቢላን የተሰኘ አዲስ የሚዲያ ተቋም ተመስርቶ ስራ መጀመሩ ተነግሯል፡፡ሚዲያው ሴቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራና ለሴቶች መብቶች መከበር የሚታገል እንደሆነ የዘገበው ቮይስ ኦፍ አሜሪካ፤ ከጋዜጠኞች…
Read 8202 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Monday, 18 April 2022 00:00
ባይደንን ክፉኛ የዘለፉት ትራምፕ በቀጣዩ ምርጫ ሊወዳደሩ እንደሚችሉ ተናገሩ
Written by Administrator
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሞኑ በኖርዝ ካሮሊና ሴልማ ከተማ በተካሄደ ሰልፍ ላይ ባደረጉትና የወቅቱን የአገሪቱ መሪ ጆ ባይደንን ክፉኛ በዘለፉበት ንግግራቸው፣ በ2024 በሚካሄደው ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሊወዳደሩ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ጆ ባይደን በተለይ ከሩስያና ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ አገራችንን…
Read 2993 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ሩብ ያህሉ የአለም ህዝብ ወደ ከፋ ድህነት ሊገባ ይችላል ተባለ ዘንድሮ በምስራቅ አፍሪካ አገራት ባለፉት 40 አመታት ታሪክ እጅግ የከፋ የተባለው ድርቅ ሊከሰት እንደሚችል ኢጋድ ከሰሞኑ ከናይሮቢ ቢሮው ባወጣው መግለጫ ያስታወቀ ሲሆን ኦክስፋም በበኩሉ፤ የሩስያና የዩክሬን ጦርነት ሩብ ያህሉን የአለም…
Read 1467 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የኮሮና ቫይረስ በወረርሽኝ መልክ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በመላው አለም ተጠቂ ያደረጋቸው ሰዎች ቁጥር ባለፈው ረቡዕ ከግማሽ ቢሊዮን ማለፉን ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ይፋ ቢያደርግም፣ ትክክለኛው ቁጥር ግን ከዚህ በእጅጉ ሊበልጥ እንደሚችል እየተነገረ ነው፡፡አለማቀፉ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ረቡዕ ዕለት 500 ሚሊዮን…
Read 2800 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
50 ቀናትን ያለፈው የሩስያና የዩክሬን ጦርነት እንደቀጠለ ሲሆን ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከአጠቃላዩ የዩክሬን ህጻናት መካከል 67 በመቶ የሚጠጉት ወይም 4.8 ሚሊዮን የሚሆኑት ለመፈናቀል አደጋ መዳረጋቸውን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አስታውቋል፡፡ድርጅቱ ሰሞኑን ባወጣው መረጃ እንዳለው፤ ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ…
Read 1933 times
Published in
ከአለም ዙሪያ