ከአለም ዙሪያ
የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ባለፈው እሁድ በፈቃዳቸው ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን ተከትሎ፣ በብቸኝነት ስልጣኑን ተቆጣጥሮ የሚገኘው የአገሪቱ የጦር ሃይል፣ ሲቪሉንና ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ባላሳተፈ መልኩ የራሱን አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳይሾም አሜሪካ፣ ኖርዌይ፣ እንግሊዝና የአውሮፓ ህብረት ማክሰኞ ዕለት ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፣ ይህን…
Read 887 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ከፖለቲካ እስከ ኢኮኖሚ፣ ከንግድ እስከ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ ከባህልና ስነጥበብ እስከ ተፈጥሮ አደጋዎች በአለማችን በየአቅጣጫው እጅግ በርካታ መልካምና መጥፎ ክስተቶችን ያስተናገደው የፈረንጆች አመት 2021 ትናንት ተጠናቅቋል፡፡የአለማችን ስመጥር መገናኛ ብዙሃን በአመቱ ትኩረት ሰጥተው ሽፋን ከሰጧቸው የአመቱ ዋና ዋና ደግም ሆነ ክፉ ክስተቶች…
Read 11998 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ከፖለቲካ እስከ ኢኮኖሚ፣ ከንግድ እስከ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ ከባህልና ስነጥበብ እስከ ተፈጥሮ አደጋዎች በአለማችን በየአቅጣጫው እጅግ በርካታ መልካምና መጥፎ ክስተቶችን ያስተናገደው የፈረንጆች አመት 2021 ትናንት ተጠናቅቋል፡፡የአለማችን ስመጥር መገናኛ ብዙሃን በአመቱ ትኩረት ሰጥተው ሽፋን ከሰጧቸው የአመቱ ዋና ዋና ደግም ሆነ ክፉ ክስተቶች…
Read 738 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በአለማቀፍ ደረጃ ተወዳጅነትን ያገኘው ቲክቶክ የተባለው የአጫጭር ቪዲዮዎች ማጋሪያ አፕሊኬሽን በፈረንጆች አመት 2021 በብዛት የተጎበኘ የአለማችን ቀዳሚው ድረገጽ በመባል ከጎግል ክብሩን መቀበሉ ተነግሯል፡፡ክላውድፍሌር የተባለ ተቋም ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘ ጋርዲያን እንደዘገበው፣ ባለቤትነቱ የቻይናው ኩባንያ ባይትዳንስ የሆነው ቲክ ቶክ ካለፈው አመት…
Read 2372 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Monday, 27 December 2021 00:00
ዴንማርክ ለ300 እስረኞች ከኮሶቮ በ210 ሚ. ዩሮ እስር ቤት ልትከራይ ነው
Written by Administrator
በተለያዩ ወንጀሎች በቁጥጥር ስር የምታውላቸው እስረኞች ብዛት ያማረራት ዴንማርክ 300 እስረኞችን የምታቆይበትን እስር ቤት በ210 ሚሊዮን ዩሮ ከኮሶቮ ልትከራይ መሆኑ ተነግሯል፡፡ዴንማርክ ተጨማሪ 1000 እስር ቤቶች እንደሚያስፈልጋትና 300 ያህሉን በጊዜያዊነት ወደ ኮሶቮ ለመላክ ማቀዷን የዘገበው ዘ ጋርዲያን፣ የኮሶቮ የፍትህ ሚኒስትርም እስረኞችን…
Read 843 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ባይደን ቸር ቢያደርሰኝ በቀጣዩ ምርጫ እወዳደራለሁ አሉ የዱባዩ ገዢ ሼክ ሞሃመድ ቢን ራሺድ አል-ማክቱም በቅርቡ በፍቺ ለተለዩዋቸው የቀድሞዋ ባለቤታቸው ለልዕልት ሃያ ቢንት አል-ሁሴን እና ለሁለት ልጆቻቸው በካሳ መልክ 730 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍሉ በፍርድ ቤት እንደተወሰነባቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡የ72 አመቱ ሼክ ሞሃመድ…
Read 9439 times
Published in
ከአለም ዙሪያ