ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ተጓዥ ኪነ ጥበብ” የተሰኘ የኪነ ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሀምሌ 22 ቀን 2015 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው አምባሳደር ሞል ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በእለቱ ግጥም፣ መነባንብ፣ ድራማ፣ ቴአትር፣ ሙዚቃ፣ ውዝዋዜ፣ ሰርከስ፣ ሥዕልና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በዚህ…
Read 570 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በእየሩሳሌም ሹምዬ የተዘጋጀው ”ራስህን የመሆን ምስጢር” የተሰኘው መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ደራሲዋ በመጽሐፉ ጀርባ ላይ ባሰፈረችው መልዕክት፤ ”ባለፉት አሥርት ዓመታት የህይወት ሂደቴ ውስጥ የተማርኩት፣ የተገነዘብኩት፣ የሄድኩበትና ለዛሬው በነጻነቴ ልክ የሚሰፈረው፣ በነጻ ፍቃዴና ፍላጎቴ፣ በእስትንፋሴ ሙሉ የማጣጥመው የህይወት ምዕራፌ ካደረሱኝ ምስጢሮች መካከል…
Read 637 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
• የኮሎኔሉ ታሪክ - ከመጽሐፍ አዟሪነት እስከ የጦር አዛዥነትከአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን አንስቶ በአራት መንግሥታት ውስጥ ያለፉትና ከመጻህፍት አዟሪነት እስከ ከፍተኛ የጦር አዛዥነት የደረሱት ኮሎኔል ፈቃደ ገብረየሱስ የጻፉት “የኔ መንገድ“ የተሰኘ ግለ-ታሪክ (ኦቶባዮግራፊ)፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በግዮን ሆቴል ግሮቭ ጋርደን ተመርቋል፡፡በ653…
Read 704 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ወጣ ፍቅር ወጣ” በተሰኘው የመጀመሪያ ነጠላ ዜማው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተቀባይነትን ያገኘው ድምፃዊ፤ የግጥምና ዜማ ደራሲ ብስራት ሱራፊል አበበ ሁለተኛ ስራ የሆነው “ማለፊያ” አልበም ሀምሌ 14 ቀን 2015 ዓ.ም ለአድማጭ እንደሚቀርብ ተገለፀ፡፡ ይህንን የገለፀው በሙዚቃ ኢንዱስትሪው በስፋት የሚንቀሳቀሰውና የብዙ ሙዚቀኞችን…
Read 1132 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 1351 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ክፍል ሁለት የጥበብ መሰናዶ ዛሬ በሀገር ፍቅር ይካሄዳልበገጣሚ አስታውሰኝ ረጋሳና ጓደኞቹ የተሰናዳው “አንድ ለመንገድ” ክፍል ሁለት የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ይካሄዳል። በዕለቱ ግጥም ሙዚቃ የኮሜዲ ሥራና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች የሚቀርቡ…
Read 1194 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና